ነብሮቹ በተመስገን ብርሃኑ እና በዳዋ ሆቴሳ ግቦች ሀምበርቾን 2ለ0 ረተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና እና ሀምበርቾ…
የጨዋታ ሪፖርት
ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከ7 ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
አዳማ ከተማ በሙሴ ኪሮስ እና ቢኒያም ዐይተን ድንቅ ግቦች ቅዱስ ጊዮርጊስን 2ለ1 መርታት ችሏል። በዕለቱ ቀዳሚ…
ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ ያለመሸናነፍ ተገባዷል
የኢትዮጵያ ቡና እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ ለሁለቱም ቡድኖች አንድ አንድ ጎል እና አንድ አንድ ነጥብ በማስገኘት…
ሪፖርት | መቻል ተከታታይ ድል ተቀዳጅቷል
በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻሎች በምንይሉ ወንድሙ ብቸኛ ግብ የጦና ንቦቹን 1ለዐ ረተዋል። በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል…
ሪፖርት | አራት ግቦችን እና ሁለት ቀይ ካርዶችን ያስመለከተን ድራማዊው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተፈፅሟል
በሁለተኛው አጋማሽ ጠንካራ ፉክክርን ያስመለከተን የወላይታ ድቻ እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታ በርካታ ክስተቶችን ታጅቦ በሁለት አቻ…
ሪፖርት | ዐፄዎቹ ወደ መሪዎቹ ሊጠጉበት የሚችሉበትን ዕድል ሳይጠቀሙበት ቀርተዋል
አራት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያይተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ፋሲል ከነማ…
ሪፖርት| ማራኪ ያልነበረው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ
የሀድያ ሆሳዕናና ወልቂጤ ከተማ ጨዋታ በሳምንቱ የተመዘገበ የመጀመርያ የአቻ ውጤት ሆኗል። ወልቂጤዎች ከሲዳማ ቡና ጋር አቻ…
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የሊጉን አናት ተቆናጠዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስ በአማኑኤል ኤርቦ ሁለት ጎሎች ሻሸመኔ ከተማን 2ለ0 በመርታት የደረጃ ሰንጠረዡ መሪ ሆኗል። ሻሸመኔ ከተማ…
ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ መቻልን ሦስት ነጥብ አሸምቷል
የሊጉን መሪዎች ባገናኘው የምሽቱ ጨዋታ መቻል ከሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2ለ0 በመርታት ወደ…
ሪፖርት | ኃይቆቹ በዓሊ ሱሌይማን ሦስት ግቦች ብርቱካናማዎቹን ረተዋል
ታፈሰ ሰለሞን እና ዓሊ ሱሌይማን በደመቁበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 3ለ1 አሸንፏል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ…