በአራተኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሳምንቱ የመክፈቻ ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ እና አዳማ ከተማ መካከል ተከናውኖ…
ሪፖርት
ሪፖርት | ቡናማዎቹ የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል
ክፍት የነበረው የወልቂጤ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ በመስፍን ታፈሰ ብቸኛ ጎል ቡናማዎቹን ባለድል አድርጓል። በተመስገን…
ሪፖርት | ነብሮቹ ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል
የሦስተኛ ጨዋታ ሳምንት የመጨረሻ የጨዋታ ዕለት የመጀመሪያ በነበረው ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና ድሬዳዋ ከተማን 3-1 በሆነ ውጤት…
ሪፖርት | የዳዋ ሁቴሳ ብቸኛ ጎል አዳማ ከተማን ለተከታታይ ድል አብቅታለች
ብዙም የጎል ሙከራዎችን ያላስመለከተን ቀዝቃዛው ጨዋታ በአዳማ ከተማ አሸነፊነት ተጠናቋል። ከቀናት በፊት ከኢትዮጵያ ቡናን የረቱት ሀዋሳዎች…
ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን ከለገጣፎ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ጎል ሸምቷል
ኢትዮጵያ መድን አብሮት ወደ ሊጉ ያደገውን ለገጣፎ ለገዳዲ 4ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ባሳለፍነው ሳምንት አርባምንጭ ከተማን…
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የጎል ፌሽታቸውን ቀጥለዋል
ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስን ያገናኘው የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ በፈረሰኞቹ 5-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። በሁለተኛው ሳምንት በሀዲያ…
ሪፖርት | በሦስት ደቂቃዎች ልዩነት የተቆጠሩ ሁለት ግቦች ድቻ እና ኤሌክትሪክን አቻ አለያይተዋል
ወላይታ ድቻ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠሩት አንድ አንድ ጎል አንድ ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል። ፋሲል…
ሪፖርት | አዞዎቹ የመጀመርያ ድላቸውን ሲያሳኩ መቻል ተከታታይ ሽንፈት አስተናግዷል
3ኛው የሊጉ የጨዋታ ሳምንት ዛሬ ሲጀምር አርባምንጭ ከተማ በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ግቦች መቻልን 2-1 ረቷል። ከሽንፈት…
ሪፖርት | ኃይቆቹ ቡናማዎቹን በመርታት የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ሦስት ነጥብ አግኝተዋል
በካፍ ኮፌዴሬሽን ጨዋታ ምክንያት ተገፍቶ ዛሬ የተካሄደው ተጠባቂ ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ አሸናፊነት ተጠናቋል። ቡናማዎቹ ከወላይታ ድቻ…
ካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ | ዐፄዎቹ የሜዳቸውን ጨዋታ ያለግብ ፈፅመዋል
በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ማጣርያ የመጀመሪያ ጨዋታ ሴፋክሲያንን ያስተናገዱት ፋሲል ከነማዎች 0-0 ተለያይተዋል። በመጀመሪያው አጋማሽ በኳስ…

