በከፍተኛ ሊጉ ክለብ ቆይታ የነበረው አጥቂ ማረፊያው አዞዎቹ ቤት ሆኗል። በሊጉ ላይ የነቃ ተፎካካሪ ለመሆን በርከት…
ፕሪምየር ሊግ
የተከላካይ አማካዩ ማረፊያው ታውቋል
አርባምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ተጫዋቹን በእጁ አስገብቷል። ለ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን ተጠናክረው ለመቅረብ ይረዳቸው ዘንድ…
ባህር ዳር ከተማ የመጀመሪያ ተጫዋቹን አስፈርሟል
የጣና ሞገዶቹ የቀድሞ ተከላካያቸውን ዳግም ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በ50 ነጥቦች 4ኛ ደረጃን ይዞ…
አዞዎቹ የተጨማሪ ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል
የተጫዋቾችን ውል በማራዘም የተጠመደው አርባምንጭ ከተማ የሦስት ተጫዋቾችን ውል አድሷል። በአሰልጣኝ በረከት ደሙ መሪነት በቀጣዩ የውድድር…
አህመድ ሁሴን ከአርባምንጭ ጋር ለመቆየት ተስማማ
ወደ ፕሪምየር ሊጉ የተመለሱት አዞዎቹ የወሳኝ አጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል። በ2016 ኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 18 ጎሎችን ከመረብ…
በረከት አማረ ወደ አሳዳጊ ክለቡ ለመመለስ ተስማማ
ወልዋሎዎች የቀድሞ ግብ ጠባቅያቸው ለማስፈረም ተስማምተዋል። ያለፉት አራት የውድድር ዓመታት በኢትዮጵያ ቡና ቆይታ የነበረው በረከት አማረ…
አሸናፊ ሀፍቱ ከእናት ክለቡ ጋር ይቆያል
መቐለ 70 እንደርታ የመስመር ተጫዋቹን ውል ለማራዘም ተስማማ። መቐለ 70 እንደርታ የመስመር ተጫዋቹ አሸናፊ ሀፍቱን ለተጨማሪ…
ምዓም አናብስት የቀድሞ ተጫዋቾቻቸውን ለማስፈረም ተስማሙ
መቐለ 70 እንደርታ ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማምቷል። ቀደም ብለው ሸሪፍ መሐመድ እና ያሬድ ከበደን ለማስፈረም የተስማሙት…
ፋሲል ከነማ አማካይ ለማስፈረም ተስማማ
በስምምነት ደረጃ የተለያዩ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ እየቀላቀለ የሚገኘው ፋሲል ከነማ አንድ አማካይ ለማስፈረም ተስማምቷል። በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ…
ጦሩ የወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል
ትናንት እና ዛሬ የነባር ተጫዋቾቹን ውል በማደስ የተጠመደው መቻል በዛሬው ዕለት ወሳኝ ተጫዋቹን በክለቡ ለማቆየት ተስማምቷል።…

