“ህጉ ማስከበር ካልቻልኩኝ እኔም ጓደኞቻችን በጊዜ ወደ ቤታችን እንሄዳለን። ምን አንሰራም”መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ውዝግቦች እያስነሳ የሚገኘው የዘንድሮው ተጫዋቾች ዝውውር የተለያዩ ሀሳቦች እየተነሱበት ይገኛል። ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የካፒታል ሆቴል ጋዜጣዊ…

“የኢትዮጵያ እግርኳስ እናስተካከል ከተባለ ምንም መደባበቅ ፤ መወሻሸት አያስፈልግም።” አቶ ባህሩ ጥላሁን

የወቅቱ መነጋገሪያ ርዕስ በሆነው አዲሱ የተጫዋቾች ዝውውር መመርያ ዙርያ እየተሰጠ ባለው ጋዜጣዊ መግለጫ የፌዴሬሽኑ ዋና ሥራ…

“ወይ ህጉ ይከበራል አልያም ሊጉ ይፈርሳል” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

በተጫዋቾች ዝውውር መመርያ ዙርያ በሁለት ተቋማት እየተሰጠ በሚገኘው ጋዜጣዊ መግለጫ የሊጉ ሰብሳቢ ምን አሉ? የኢትዮጵያ እግርኳስ…

መቻል ጠንከር ያሉ ዝውውሮችን መፈፀሙን ገፍቶበታል

ከደቂቃዎች በፊት አማኑኤል ዮሐንስን የግሉ ያደረገው መቻል አሁን ደግሞ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምቷል። በዘንድሮ የውድድር…

አማኑኤል ዮሐንስ አዲስ ክለብ አግኝቷል

ላለፉት አስርት ዓመታት ቡናማዎቹን ያገለገለው አማኑኤል ዮሐንስ ወደ ሌላ ክለብ ማምራቱ እርግጥ ሆኗል። ገና በታዳጊነቱ አንስቶ…

ወልዋሎ ዓ/ዩ ጋናዊ አማካይ ለማስፈረም ተስማማ

አሠልጣኝ አሸናፊ በቀለን የሾመው ወልዋሎ ዓ/ዩ በዝውውር መስኮቱ የመጀመሪያ ተጫዋች ለማግኘት ከጫፍ ደርሷል። በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል…

በዩጋንዳ ሊግ የወርቅ ጓንት አሸናፊው ወደ ሀገር ቤት ሊመጣ ነው

የወቅቱ የዩጋንዳ ፕሪሚየር ሊግ የወርቅ ጓንት አሸናፊ የግብ ዘብ የሀገራችንን ክለብ ሊቀላቀል ነው። ሳሙኤል ሳሊሶ እና…

ኢትዮጵያ ቡና የአሰልጣኙን ውል አራዘመ

ዓመቱን በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ያሳለፈው አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ ለተጨማሪ ዓመት በቡናማዎቹ ቤት ይቆያል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊጉ ክለብ…

ጦሩ ሁለት አጥቂዎችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

ከቀናት በፊት የአሠልጣኙን ውል ያደሰው መቻል ወደ ዝውውሩ በመግባት ሁለት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…

ባንክ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቀቀ

ቻምፒዮኖቹ ወደ ዝውውር ገብተዋል የወቅቱ የሊጉ ቻምፒዮን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሁለት ተጫዋቾች ዝውውር አገባደደ። ቢኒያም ካሳሁን…