ሀዲያ ሆሳዕና የጋናዊውን አጥቂ ውል አራዝሟል

ጋናዊው የፊት መስመር ተጫዋች ቢስማርክ አፒያ በነብሮቹ ቤት ውሉን ለማደስ ተስማምቷል። በ2010 ክረምት ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት…

ፋሲል ከነማ የሦስት ተጫዋቾችን ውል አድሷል

ለ2013 የውድድር ዘመን አዳዲስ ተጫዋቾች ከማስፈረም ባለፈ ውል በማራዘሙ የተጠመዱት ዐፄዎቹ የአምሳሉ ጥላሁን ቴዎድሮስ ጌትነት እና…

መቐለ 70 እንደርታ የሦስት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማምቷል

ምዓም አናብስት የሦስት ወሳኝ ተጫዋቾቻቸው ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። በትናንትናው ዕለት ወደ እንቅስቃሴ ገብተው የአምስት ተጫዋቾች ውል…

ምዓም አናብስት ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተቃርበዋል

የአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌን ውል በማራዘም እንቅስቃሴያቸው የጀመሩት መቐለዎች ቀደም ብለው የአምስት ተጫዋቾች ውል ማራዘማቸው ይታወቃል። አሁን…

መቐለ 70 እንደርታ የአምስት ተጫዋቾች ውል አራዘመ

ባልተለመደ መልኩ ከሌሎች ክለቦች ዘግይተው ወደ ዝውውር እንቅስቃሴ በመግባት ላይ የሚገኙት ምዓም አናብስት የአምስት ተጫዋቾች ውል…

ወላይታ ድቻ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማምቷል

የጦና ንቦቹ ሰዒድ ሀብታሙን ወደ ክለቡ ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሳቸውን ገልጸዋል፡፡ ከአንድ ቀን በፊት አራት ወጣት ተጫዋቾችን…

ወልቂጤ ከተማ አዲስ ውሳኔ ወሰነ

የ2012 አዲስ አዳጊው ወልቂጤ ከተማ በቀጣይ የውድድር ዓመት በተጫዋቾች ዝውውር ዙርያ የማይጠቀምበትን አዲስ ውሳኔ አሳወቀ። ለቀጣይ…

ሀዲያ ሆሳዕና አምስተኛ ተጫዋቹን አስፈረመ

የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ ሱሌይማን ሰሚድ አዳማን ለቆ ሀዲያ ሆሳዕናን የተቀላቀለ አምስተኛ ተጫዋች ሆኗል፡፡ በአንድ ዓመት ውል…

የጣና ሞገዶቹ የመስመር ተከላካያቸውን ውል አደሱ

ቡድናቸውን በማጠናከር ረገድ ጠንክረው እየሰሩ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች የመስመር ተከላካያቸውን ውል ከደቂቃዎች በፊት አድሰዋል። የ11…

ወልቂጤዎች በዝውውሩ ንቁ ተሳትፎ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል

ቀደም ብለው ወደ እንቅስቃሴ በመግባት የነባር ተጫዋቾች ውል በማራዘም እና አዳዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም የሚገኙት ሠራተኞቹ ረመዳን…