ወላይታ ድቻ አማካይ ለማስፈረም ተስማማ

የጦና ንቦቹ ኤልያስ አሕመድን ስምንተኛ ፈራሚ ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡ የቀድሞው የሰበታ ከተማ እና ባህር ዳር ከተማ ተጫዋች…

አዳማ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ

ከሰሞኑ ወደ ዝውውር እንቅስቃሴ የገባው አዳማ ከተማ ከከፍተኛ ሊጉ ሦስት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማምቷል። ከፈራሚዎቹ መሀል አንድነት…

አዳማ ከተማ የሁለት ተጫዋቾች ውል ለማራዘም ተስማማ

ሱሌይማን መሐመድ እና በላይ ዓባይነህ ከአዳማ ከተማ ጋር ለመቀጠል ተስማምተዋል። የቀድሞው የባንኮች እና ቅዱስ ጊዮርጊስ የመስመር…

ሀዋሳ ከተማ የአጥቂውን ውል አድሷል

ሀይቆቹ የፈጣኑን አጥቂ እስራኤል እሸቱን ውል ማምሻውን ለማራዘም ተስማሙ፡፡ እስራኤል ከሀዋሳ ተስፋ ቡድን ካደገ በኃላ ያለፉትን…

ሲዳማ ቡና የወሳኙን አማካይ ውል አራዘመ

ዛሬ በውል ማደስ እና አዲስ ተጫዋቾች በማስማማት ተጠምደው የዋሉት ሲዳማ ቡናዎች የአጥቂ አማካዩ ዳዊት ተፈራን ለመቆየት…

ወላይታ ድቻ ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ

ቀደም ብለው አራት ወጣት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምተው የነበሩት ወላይታ ድቻዎች ሁለት የቀድሞ ተጫዋቾቻቸውን እና ግብ ጠባቂ…

ሲዳማ ቡና አራተኛ ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማማ

ወጣቱ የአማካይ መስመር ተጫዋች የሆነው ተመስገን በጅሮንድ ለሲዳማ ቡና ለመፈረም ተስማማ፡፡ የቀድሞው የሺንሺቾ እና ደደቢት ተጫዋች…

ሰበታ ከተማ የወሳኝ ተከላካዩን ውል አራዘመ

ተከላካዩ አንተነህ ተስፋዬ በሰበታ ለተጨማሪ ዓመታት ለመቆየት ተስማማ፡፡ የቀድሞው የአርባምንጭ ከተማ እና ሲዳማ ቡና የመሀል ተከላካይ…

ስሙ ከበርካታ ክለቦች ጋር ሲያያዝ የነበረው ባዬ ገዛኸኝ በወላይታ ድቻ ለመቆየት ተስማማ

በዝውውር ገበያው እምብዛም እየተሳተፉ የማይገኙት የጦና ንቦቹ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል ለማደስ ተስማምተዋል። በአሰልጣኝ ደለለኝ ደቻሳ የሚመሩት…

በወልቂጤ ውለን ለማራዘም ተስማሞቶ የነበረው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ ከሲዳማ ቡና ጋር ተስማምቷል

በወልቂጤ ከተማ ከሳምንታት በፊት ውሉን ለማራዘም ተስማምቶ የነበረው የመስመር አጥቂው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ ለቀድሞ ክለቡ…