ኢትዮጵያ ቡና የተከላካዩን ውል አራዝሟል

በርካታ ተጫዋቾችን ለሌሎች ክለቦች አሳልፎ የሰጠው ኢትዮጵያ ቡና የተከላካዩን ውል አራዝሟል። በአሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ መሪነት ጥቂት…

መስፍን ታፈሠ ሲዳማ ቡናን ተቀላቀለ

በዝውውሩ የነቃ ተሳታፊ የሆነው ሲዳማ ቡና ፈጣኑን አጥቂ የግላቸው አድርገዋል። በዝውውር ገበያው የነቃ ተሳትፎን በማድረግ ላይ…

ሲዳማ ቡናዎች የወሳኙ አጥቂያቸውን ውል አራዘሙ

ሲዳማ ቡና የክለቡ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ የሆነውን አጥቂን ውል ማራዘሙ ታውቋል። በዝውውሩ እጅግ የጎላ እንቅስቃሴ በማድረግ…

ሲዳማ ቡና የኋላ ደጀን የግሉ ለማድረግ ተስማምቷል

ጠንከር ያሉ ዝውውሮችን እየፈፀመ የሚገኘው ሲዳማ ቡና የሊጉን ጠንካራ ተከላካይ ለማስፈረም ተቃርቧል። አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ለቀጣይ…

ሲዳማ ቡና የግራ መስመር ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምቷል

በዝውውር ገበያው በቀዳሚነት የተሳተፉት ሲዳማ ቡናዎች ሦስተኛ ፈራሚያቸው እንዲሆን ከግራ መስመር ተከላካዩ ጋር ስምምነት ላይ ደርሰዋል።…

ግርማ ዲሳሳ ወደ ቀድሞ ክለቡ ተመልሷል

ያለፉትን ሁለት ዓመታት በመቻል ቤት ያሳለፈው የመስመር ተጫዋች ወደ ቀድሞ ክለቡ ለመመለስ ስምምነት ላይ ደርሷል። ዘግየት…

አርባምንጭ ከተማ ሁለተኛ ፈራሚውን ለማግኘት ተስማምቷል

በከፍተኛ ሊጉ ክለብ ቆይታ የነበረው አጥቂ ማረፊያው አዞዎቹ ቤት ሆኗል። በሊጉ ላይ የነቃ ተፎካካሪ ለመሆን በርከት…

የተከላካይ አማካዩ ማረፊያው ታውቋል

አርባምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ተጫዋቹን በእጁ አስገብቷል። ለ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን ተጠናክረው ለመቅረብ ይረዳቸው ዘንድ…

አርባምንጭ ከተማ የወሳኙን አማካይ ውል አራዘመ

የበርካታ ነባሮችን ውል እያራዘመ የሚገኘው አርባምንጭ ከተማ የአማካዩን ውል አድሷል። በአሰልጣኝ በረከት ደሙ እየተመሩ ወደ አዲስ…

ባህር ዳር ከተማ የመጀመሪያ ተጫዋቹን አስፈርሟል

የጣና ሞገዶቹ የቀድሞ ተከላካያቸውን ዳግም ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በ50 ነጥቦች 4ኛ ደረጃን ይዞ…