ከፍተኛ ሊግ | የ14ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 14ኛ ሳምንት ዛሬ በሦስቱ አስተናጋጅ ከተሞች በተደረጉ ዘጠኝ ጨዋታዎች ተፈፅሟል። የ04:00 ጨዋታዎች ወሎ…

Continue Reading

\”በዋናነት ፍላጎታችን የ2023ቱን የአፍሪካ ዋንጫ መቀላቀል ነው። ለዚህ ደግሞ የጊኒው የደርሶ መልስ ጨዋታ ወሳኝ ነው ፤ በዚህም ከጨዋታዎቹ የበለጠውን ነጥብ ለማግኘት እንጥራለን\”

የዋልያዎቹ አሠልጣኝ ውበቱ አባተ ወደ ሞሮኮ ከማምራታቸው በፊት መግለጫ ሰጥተዋል። መጋቢት 15 እና 18 ከጊኒ ጋር…

የዋልያዎቹ የሞሮኮ ጉዞ አስተዳደራዊ ዝግጅት…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ ሞሮኮ የሚያደርገውን ጉዞ አስመልክቶ የፌዴሬሽኑ ዋና ሥራ-አስፈፃሚ አቶ ባህሩ ጥላሁን አስተዳደራዊ ጉዳዮችን…

\”አብዛኛው ስፖርተኛ ሥራ አጥ ሆኖ ችግር ውስጥ ነው ያለው\” አንተነህ ገብረክርስቶስ

በትግራይ ክልል የሚገኙ ተጫዋቾች ስላሉበት ወቅታዊ ሁኔታ ከቀድሞው የመቐለ 70 እንደርታ የመስመር ተከላካይ አንተነህ ገብረክርስቶስ ጋር…

የዋልያዎቹ ተጋጣሚ ሞሮኮ ላይ ዛሬ ዝግጅቷን ትጀምራለች

መጋቢት 15 እና 18 ከኢትዮጵያ ጋር የምትጫወተው ጊኒ ከትናንት ጀምሮ ተጫዋቾቿ እየተሰባሰቡ ይገኛሉ። ባለንበት የ2023 ዓመት…

ከፍተኛ ሊግ | የ14ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ውሎ

የከፍተኛ ሊግ ሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀምሩ የምድብ አንድ መሪዎቹ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ቤንች ማጂ…

Continue Reading

\”እንደ ዳዋ ሆቴሳ እና አቡበከር ናስር አይነት ወሳኝ ተጫዋቾችም ሳይኖሩ ጥሩ ቡድን ነው ፤ ጥሩ እግር ኳስ ይጫወታል\” ካርሎስ አሎስ ፌረር

የሩዋንዳው አሰልጣኝ ካርሎስ አሎስ ፌረር ቡድናቸው በኢትዮጵያ በአቋም መፈተሻ ጨዋታ የአንድ ለባዶ ሽንፈት ከገጠመው በኋላ የሚከተለውን…

\”የበለጠ መስራት ይጠበቅብናል ፤ ካለው አጭር ቀን አንፃር ግን ያየነው ነገር መጥፎ አይደለም\” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ አቻው ጋር አዳማ ላይ ያደረገውን የአቋም መፈተሻ ጨዋታ 1-0 ካሸነፈ በኋላ አሰልጣኝ…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | የ 17ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውሎ

ዛሬ በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 17ኛ ሣምንት ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ልደታ ክ/ከ ድል ሲቀናቸው ተጠባቂው…

አሠልጣኝ ውበቱ አዲስ ተጫዋች ጠርተዋል

በትናንትናው ዕለት በጉዳት ከዋልያዎቹ ስብብስብ ውጪ በሆነው አጥቂ ምትክ አሠልጣኝ ውበቱ አንድ የመስመር አጥቂ ወደ ስብስባቸው…