ስብስቡን እንደ አዲስ እያዋቀረ የሚገኘው መቻል ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ እየተመራ…
ዜና
ሁለት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ለቻን ውድድር ቅድመ ስልጠና ወደ ካይሮ ያመራሉ
በአልጄሪያ አስተናጋጅነት የሚከናወነው የቻን ውድድርን የተመለከተ የቅድመ ስልጠና ተካፋይ ለመሆን ሁለት የሀገራችን ዳኞች የፊታችን ዕሁድ ወደ…
የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታን እንዲመሩ ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ጥሪ ቀረበላቸው
አራት የሀገራችን ኢንተርናሽናል ዳኞች የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታን ሩዋንዳን ላይ ይመራሉ፡፡ የአፍሪካ እግር ኳስ የበላይ አካል የሆነው…
ዋልያዎቹ አዲስ አበባ ገብተው ወደ ሩዋንዳ ያቀናሉ
ወሳኝ ጨዋታቸውን በዚህ ሳምንት መጨረሻ የሚያደርጉት ዋልያዎች በአዲስ አበባ በኩል ወደ ሩዋንዳ እንደሚያቀኑ ታውቋል። በአልጄሪያ አስተናጋጅነት…
ኤል-ሜሪክ ከሌላ የሀገራች ክለብ ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ሊያደርግ ነው
በትናትናው ዕለት ከፈረሰኞቹ ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ያደረገው ኤል-ሜሪክ ከሀገራችን ሌላ ክለብ ጋር ተጨማሪ ጨዋታ ሊያደርግ…
አራት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ ጨዋታን ይመራሉ
የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ የማጣሪያ ጨዋታዎች ከያዝነው ወር መጨረሻ ጀምሮ የሚከወኑ ሲሆን ኢትዮጵያዊያን ዳኞችም ጅቡቲ ላይ የሚደረግ…
ሀድያ ሆሳዕና ሴኔጋላዊ ግብ ጠባቂ አስፈረመ
ሀድያ ሆሳዕና ሦስተኛ የውጪ ዜጋ ተጫዋች በይፋ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ በአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ መሪነት በክለቡ መቀመጫ…
ሊዲያ ታፈሰ ለዓለም ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ ውድድር ጥሪ ደርሷታል
ኢትዮጵያዊቷ ዳኛ በህንድ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የዓለም ሴቶች ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ ውድድር ላይ ግልጋሎት እንድትሰጥ በፊፋ…
የሩዋንዳ እና ኢትዮጵያን ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል
ኢትዮጵያ ግብፅን በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ስትረታ የጨዋታው የመሐል ዳኛ የነበሩት ቡሩንዲያዊ በሳምንቱ መጨረሻ በቻን የመጨረሻ…
በዋልያው ስብስብ የሚገኙት የፈረሰኞቹ ተጫዋቾች ወደ ሀገር ቤት ተመልሰዋል
ከነገ በስትያ ከሱዳኑ አል-ሜሪክ ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ የሚያደርጉት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በብሔራዊ ቡድኑ ውስጥ የሚገኙትን ተጫዋቾቻቸውን…

