ወደ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አንድ ባለሞያ ተቀላቅሏል

የጣና ሞገዶቹ የቪድዮ ትንተና ባለሞያ ዋልያዎቹን ተቀላቀለ። ከግብፅ እና ሴራሊዮን ጋር ለሚያደርጋቸው ሁለት የዓለም ዋንጫ ማጣርያ…

ፈረሰኞቹ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርመዋል

ቅዱስ ጊዮርጊሶች ተጫማሪ ሁለት ተጫዋቾችን የግላቸው አድርገዋ። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት ፈረሰኞቹ ለቀጣዩ የውድድር ዘመን ቡድናቸውን…

ስድስት ተጫዋቾች ብሔራዊ ቡድኑን አልተቀላቀሉም

ዋልያዎቹ ከግብፅ እና ሴራሊዮን ጋር ለሚያከናውኗቸው የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ዝግጅት ቢጀምሩም ስድስት ተጫዋቾች ቡድኑን አልተቀላቀሉም።…

ተስፋ የተጣለበት ታዳጊ በባህር ዳር ይቀጥላል

ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ድንቅ ብቃቱን ማሳየት የቻለው ታዳጊ በጣና ሞገዶቹ ቤት ለመቆየት ተስማምቷል። ከባህር ዳር ተስፋ…

ተከላካዩ በባህር ዳር ከነማ የሚያቆየውን ውል አድሷል

በርከት ያሉ ተጫዋቾቻቸውን ውል እያደሱ የሚገኙት የጣና ሞገዶቹ የተከላካያቸውን ውል አድሰዋል። በወጣት ተጫዋቾች ቡድናቸውን እያዋቀሩ የሚገኙት…

ባህር ዳር ከተማ የመስመር ተጫዋቹን ውል አድሷል

የተጫዋቾቻቸውን ውል በማደስ የተጠመዱት የጣና ሞገዶቹ የመስመር ተከላካያቸውን ውል ለተጨማሪ ዓመት አራዝመዋል። ዮሐንስ ደረጄ፣ ብሩክ ሰሙ…

መቻል ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ለመቀላቀል ተስማማ

ስብስቡን እያጠናከረ የሚገኘው መቻል የመሐል ተከላካይ እና የመስመር ተጫዋች ለማስፈረም ተስማማ። አሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን በመሾም ለቀጣዩ…

ሻምፒዮኖቹ ግብ ዘብ አስፈርመዋል

የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በአዳማ ከተማ እያደረጉ የሚገኙት መድኖች አራተኛ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል። የአሰልጣኝ ገብረመድን ኃይሌ ኢትዮጵያ መድኖች…

የጣና ሞገዶቹ የሁለት ተጫዋቾቻቸውን ውል አራዝመዋል

ባህር ዳር ከተማ የባለ ልምዱን አማካይ እና የታዳጊውን የመስመር ተጫዋች ውል አራዝሟል። ዮሐንስ ደረጄን ከድሬዳዋ ፣…

አንድ የቴሌቪዥን ጣቢያ ብቻ ሊጉን በቀጥታ ለማስተላለፍ ጨረታው ላይ መሳተፉ ታውቋል

ሶከር ኢትዮጵያ በብቸኝነት ባገኘችው መረጃ አንድ የሀገራችን የቴሌቪዥን ጣቢያ ብቻ ሊጉን በቀጥታ ለማስተላለፍ ጨረታው ላይ መሳተፉ…