በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ዳሞት ከተማ፣ ቡራዩ ከተማ፣ እንጅባራ ከተማ እና አምቦ…
ዜና
የአሠልጣኞች አስተያየት | ሰበታ ከተማ 1-0 አዳማ ከተማ
በሰበታ ከተማ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የከሰዓቱ ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ከአሠልጣኞች ተቀብሏል። አብርሃም መብራቱ –…
ሪፖርት | በተከላካይ ስህተት የተገኘው የኦሴ ማውሊ ብቸኛ ጎል ሰበታን ባለ ድል አድርጓል
የ24ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ-ግብር የሆነው የሰበታ ከተማ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ በሰበታ ከተማ አንድ ለምንም አሸናፊነት…
አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች – ሰበታ ከተማ ከ አዳማ ከተማ
የ24ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎችን እንዲህ አሰናድተናል። በሰበታ ከተማ በኩል አብዱልሀፊዝ ትፊቅ፣ ናትናኤል ጋንቹላ፣ ኢብራሂም…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና
ሀዲያ ሆሳዕና በሄኖክ አርፊጮ ብቸኛ የፍፁም ቅጣት ግብ ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኃላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን…
አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች – ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዲያ ሆሳዕና
የ24ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን የረፋድ ጨዋታን የተመለከቱ መረጃዎች እንዲህ አሰናድነተናል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ባለፉት ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ጅማ አባጅፋር 0-0 ባህር ዳር ከተማ
ያለ ጎል ከተገባደደው ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ተቀብሏል። ፀጋዬ ኪዳነማርያም – ጅማ አባጅፋር…
ቅዱስ ጊዮርጊስ የዕግድ ውሳኔውን እንዲያነሳላቸው ተጫዋቾቹ ጠየቁ
የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማኅበር የዲሲፕሊን ጥሰት ፈፅመዋል በማለት የእግድ ውሳኔ ካስተላለፈባቸው ተጫዋቾች መካከል ሁለቱ ደብዳቤ ማስገባታቸው…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በአፍሪካ መድረክ የሚያሳትፋቸውን ዕድል ሙሉ ለሙሉ አምክነዋል
በጅማ አባጅፋር እና ባህር ዳር ከተማ መካከል የተደረገው የረፋዱ ጨዋታ ያለ ጎል በአቻ ውጤት ተገባዷል። ከወላይታ…
አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች – ጅማ አባ ጅፋር ከ ባህር ዳር ከተማ
የረፋዱ ጨዋታ ላይ የተደረጉ የአሰላለፍ ለውጦች እና የአሰልጣኞች አስተያየት ይህንን ይመስላሉ። ባሳለፍነው ሳምንት ያደረጓቸውን ጨዋታዎች በአቻ…

