ወላይታ ድቻ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማምቷል

የጦና ንቦቹ ሰዒድ ሀብታሙን ወደ ክለቡ ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሳቸውን ገልጸዋል፡፡ ከአንድ ቀን በፊት አራት ወጣት ተጫዋቾችን…

የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኅበር የተጫዋች ደሞዝ ጣርያ መጠን ተቃወመ

በ2011 የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለውይይት አቅርቦ በውሳኔ የተጠናቀቀው የተጫዋቾች ደሞዝ ጣርያ መጠን ተገቢ አይደለም በሚል የተጫዋቾች…

የዘመናችን ክዋክብት ገፅ | ከኤርሚያስ ኃይሉ ጋር …

የጅማ አባ ጅፋሩ የመስመር አጥቂ ኤርምያስ ኃይሉ የዛሬው የዘመናችን ክዋክብት ገፅ እንግዳችን ሲሆን ጊዜውን በምን እያሳለፈ…

ወልቂጤ ከተማ አዲስ ውሳኔ ወሰነ

የ2012 አዲስ አዳጊው ወልቂጤ ከተማ በቀጣይ የውድድር ዓመት በተጫዋቾች ዝውውር ዙርያ የማይጠቀምበትን አዲስ ውሳኔ አሳወቀ። ለቀጣይ…

ሀዲያ ሆሳዕና አምስተኛ ተጫዋቹን አስፈረመ

የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ ሱሌይማን ሰሚድ አዳማን ለቆ ሀዲያ ሆሳዕናን የተቀላቀለ አምስተኛ ተጫዋች ሆኗል፡፡ በአንድ ዓመት ውል…

የጣና ሞገዶቹ የመስመር ተከላካያቸውን ውል አደሱ

ቡድናቸውን በማጠናከር ረገድ ጠንክረው እየሰሩ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች የመስመር ተከላካያቸውን ውል ከደቂቃዎች በፊት አድሰዋል። የ11…

“እግርኳስ ያልተጫወተ ሰው ማሰልጠን አይችልም የሚለው የማኅበራችንም፣ የአመራሮቻችንም የግል አቋም አይደለም”

“ማኅበሩ የተጫዋቾችን መብት ለማስከበር እየተንቀሳቀሰ ይገኛል” የተጫዋቾች ማህበር ዋና ፀሐፊ ኤፍሬም ወንድወሰን ከሰሞኑን በተለያዩ መንገዶች ሁለት…

ወልቂጤዎች በዝውውሩ ንቁ ተሳትፎ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል

ቀደም ብለው ወደ እንቅስቃሴ በመግባት የነባር ተጫዋቾች ውል በማራዘም እና አዳዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም የሚገኙት ሠራተኞቹ ረመዳን…

የአንጋፋዋ የቅዱስ ጊዮርጊስ የልብ ደጋፊ የቀብር ሥነ ስርዓት ዛሬ ተፈፀመ

የረጅም ዓመት የቅዱስ ጊዮርጊስ አባል፣ ቤተሰብና የቅርብ አገልጋይ የነበረችው ካሰች መስቀሌ የቀብር ሥነ ስርዓት በርካታ የስፖርት…

ሀዲያ ሆሳዕና አራተኛ ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማምቷል

በዛሬው ዕለት የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቆ የነበረው ሀዲያ ሆሳዕና ኃይሌ እሸቱን አራተኛ ፈራሚ በማድረግ ወደ ቡድኑ…