Zelalem Shiferaw appointed as Mekelakeya’s new head coach Zelalem Shiferaw is the new head coach of…
Continue Readingዜና
ፈረሰኞቹ የስድስት ተጫዋቾቻቸውን ውል አራዘሙ
ዛሬ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ የቀላቀሉት ቅዱስ ጊዮርጊሶች የስድስት ነባር ተጫዋቾቻቸውን ውል አራዘሙ። ለቀጣይ የውድድር ዓመት…
የትግራይ እና የባህር ዳር ስታዲየሞች አህጉራዊ ጨዋታዎችን ለማከናወን ፍቃድ አገኙ
የትግራይ ስታዲየም ለመጀመርያ ጊዜ የካፍ ጨዋታዎች ለማከናወን እውቅና ሲያገኝ የባህርዳር ስቴዲየምም በድጋሚ ፍቃዱን አግኝቷል። ባለፈው ሳምንት…
የአለልኝ አዘነ ማረፊያ ሀዋሳ ከተማ ሆኗል
የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ አለልኝ አዘነ ለሀዋሳ ፊርማውን አኑሯል። ከሦስት ዓመታት በፊት ከአርባምንጭ ወጣት ቡድን ከተገኘ በኋላ…
መከላከያ አዲስ አሰልጣኝ ሾመ
የውድድር ዘመኑ አጋማሽ ላይ ከአሰልጣኝ ሥዩም ከበደ ጋር ተለያይቶ በአሰልጣኝ በለጠ ገ/ኪዳን ጊዜያዊ አሰልጣኝነት ሲመራ የቆየው…
ቻምፒየንስ ሊግ | መቐለ 70 እንደርታ ወደ ማላቦ አቅንቷል
መቐለ 70 እንደርታዎች በታሪካቸው ለመጀመርያ ጊዜ የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ለማድረግ ወደ ኢኳቶርያል ጊኒ ማላቦ ጉዞ…
በተጫዋቾች የክፍያ መጠን ላይ ያተኮረ ስብስባ ሊካሄድ ነው
የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጋር በጋራ በመሆን በተጫዋቾች ዝውውር እና የክፍያ መጠን ያተኮረ ስብሰባ…
ኢትዮጵያ የተካተተችበት ከ15 ዓመት በታች የሴካፋ ውድድር ድልድል ይፋ ሆኗል
በሴካፋ ታሪክ የመጀመርያ የሆነው ከ15 ዓመት በታች ወንዶች ውድድር በአስመራ ሲካሄድ የምድብ ድልድልም ወጥቷል። የክፍለ አህጉሩ…
ቅዱስ ጊዮርጊስ የመጀመሪያ ተጫዋቾቹን አስፈረመ
ቅዱስ ጊዮርጊሶች ባለፉት ዓመታት በደደቢት ጥሩ ጊዜ ያሳለፉት ሁለት አማካዮች ያብስራ ተስፋዬ እና አቤል እንዳለን አስፈርመዋል።…
በክልል ክለቦች ሻምፒዮና ለፍፃሜ የደረሱ ቡድኖች ታውቀዋል
በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ተካሂደው መከላከያ እና ሀሳሳ…

