የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ሀዋሳ እና ኤሌክትሪክ ሊጉን በድል ጀምረዋል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ2015 የውድድር ዘመን የመጀመሪያው ዙር ዛሬ በሀዋሳ ከተማ በሰው ሰራሽ ሜዳ ላይ…

ድሬዳዋ ከተማ አስራ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም ወደ ሀዋሳ አምርቷል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተካፋይ የሆነው ድሬዳዋ ከተማ አስራ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአራት ነባሮችን…

አዳማ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

ዘግይቶ ልምምድ የጀመረው አዳማ ከተማ የአስራ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም የሁለት ነባሮችን ኮንትራትም አድሷል፡፡ በአሰልጣኝ…

ሀዋሳ ከተማ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም ዝግጅቱን ቀጥሏል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ያለፉትን ሁለት የውድድር ዘመናት በተከታታይ ሦስተኛ ደረጃን በመያዝ የፈፀመው ሀዋሳ ከተማ አራት…

ቦሌ ክፍለ ከተማ የአዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር ፈፅሟል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተሳታፊ የሆነው ቦሌ ክፍለ ከተማ የሰባት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል፡፡ ባሳለፍነው ዓመት…

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና ከፍተኛ ሊግ ውድድሮች የሚደረጉባቸው ከተሞች ታውቀዋል

የ2015 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና ከፍተኛ ሊግ የመጀመሪያው ዙር ውድድሮች የሚደረጉባቸው ሁለት ከተሞች ተለይተዋል። በኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ ከተማ የአሰልጣኝ ሽግሽግ ሲያደርግ በርከታ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተወዳዳሪ የሆነው አዲስ አበባ ከተማ የአሰልጣኝ ሽግሽግ በማድረግ አስራ ዘጠኝ አዳዲስ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ስድስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተሳታፊ የሆነው የአሰልጣኝ ራውዳ ዓሊው ቅዱስ ጊዮርጊስ የስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር…

መቻል የስምንት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት በደረጃ ሰንጠረዡ አራተኛ ላይ ተቀምጦ የውድድር ጉዞውን የፈፀመው መቻል…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የአስር ተጫዋቾችን ዝውውር ፈፅሟል

በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ 2ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ኢትዮ ኤሌክትሪክ…