ባህር ዳር ከተማ አጥቂ አስፈረመ

አጥቂው ፋሲል አስማማው በሁለት ዓመት ውል የጣና ሞገደኞቹን ተቀላቅሏል፡፡ ከኢንስትራክተር አብረሃም መብራቱ የአሰልጣኝነት መንበሩን የተረከቡት ደግአረገ…

ወልቂጤ ከተማ የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ አሸናፊ ሆነ

በስድስት ክለቦች መካከል ለሰባት ቀናት በባሕር ዳር ከተማ ሲደረግ የነበረው የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ፍጻሜውን አግኝቷል።…

Continue Reading

መቻል የነገውን የፍፃሜ ጨዋታ ያደርጋል

”አመራሮች አቅጣጫ እስከሚያስተላልፉልን እና ውሳኔ እስከምናገኝ ድረስ በፍፃሜው ጨዋታ አንሳተፍም” ሲል ቅሬታውን በትናንትናው ዕለት የገለፀው መቻል…

መቻል ”አመራሮች አቅጣጫ እስከሚያስተላልፉልን እና ውሳኔ እስከምናገኝ ድረስ በፍፃሜው ጨዋታ አንሳተፍም” ሲል ቅሬታውን ገለፀ

በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ውድድር ለፍፃሜ የደረሰው መቻል ቅሬታውን ለሶከር ኢትዮጵያ ልኳል። በመዲናችን አዲስ አበባ በደማቅ…

ድሬዳዋ ከተማ በስምምነት ከአምበሉ ጋር ተለያቷል

በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ የቀላቀለው ድሬዳዋ ከተማ ከአምበሉ ጋር በስምምነት መለያየቱ ታውቋል። በአሰልጣኝ ዮርዳኖስ አባይ…

ባህርዳር ከተማ ተከላካይ አስፈርሟል

ወደ ወልቂጤ ከተማ ለማምራት ከዚህ ቀደም ስምምነት ፈፅሞ የነበረው ተከላካዩ ዳዊት ወርቁ የትውልድ ከተማውን ክለብ ተቀላቅሏል፡፡…

የፈረሰኞቹ አጥቂ ከሀገሩ ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ቀርቦለታል

ቶጎ ነገ ላለባት የወዳጅነት ጨዋታ ለቅዱስ ጊዮርጊሱ አጥቂ ጥሪ በማቅረቧ ተጫዋቹ ወደ ፈረንሳይ አምርቷል፡፡ የተጠናቀቀውን የቤትኪንግ…

ጌታቸው ገብረማርያም ስለ ሉቺያኖ ቫሳሎ

– “እንዴት ብዬ ላስረዳህ? ሉቻኖ የተለየ ፍጥረት ነው።” – “. . . ሉቻኖ እጅግ ደስ አለው።…

Continue Reading

“ግብ ያለማስቆጠራችን አንዱ ደካማ ጎናችን ነው” አሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ

የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዲ.ሪ ኮንጎ ጋር ያለግብ ስለተጠናቀቀው ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል።…

“ጨዋታውን ኪንሻሳ ላይ እንጨርሰዋለን ብዬ አስባለሁ” አሰልጣኝ ኪሞቶ ፒፓ

ያለግብ ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የዲ. ሪፐብሊክ ኮንጎ አሰልጣኝ ኃሳባቸውን አጋርተዋል። ስለውጤቱ… “ውጤቱ በጣም ጥሩ ነው ፤…