አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አቅርበዋል

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አቅርበዋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በቀጣይ ግንቦት 29 እና ሰኔ 2 ከማላዊ ጋር ለሚያደርጋቸው የወዳጅነት ጨዋታዎች ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ ተደርጓል።

ግብ ጠባቂዎች

አቡበከር ኑራ – ኢትዮጵያ መድን
ፍሬው ጌታሁን – ድሬዳዋ ከተማ
ሰዒድ ሀብታሙ – ሀዋሳ ከተማ

ተከላካዮች

ፍቅሩ ዓለማየሁ – ሸገር ከተማ
ጀሚል ያዕቆብ – ድሬዳዋ ከተማ
ሳሙኤል ዮሐንስ – አዳማ ከተማ
ፍፁም ፍትህአለው – ባህር ዳር ከተማ
ያሬድ ባየህ – ሲዳማ ቡና
ራምኬል ጀምስ – ኢትዮጵያ ቡና
ሮህቦት ሰላሎ – ነጌሌ አርሲ
ሬድዋን ሸረፋ – ድሬዳዋ ከተማ
ግሩም ሀጎስ – መቻል

አማካዮች

ሀብታሙ ተከስተ – ፋሲል ከነማ
ሙሴ ከቤላ – ሀዲያ ሆሳዕና
ቢኒያም ዐይተን – አዳማ ከተማ
ወገኔ ገዛኸኝ – ኢትዮጵያ መድን
ቢኒያም በላይ – ሀዋሳ ከተማ

አጥቂዎች

መስፍን ታፈሰ – ሲዳማ ቡና
አዲስ ግደይ – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ቸርነት ጉግሳ – መቻል
ፍፁም ጥላሁን – ቅዱሰ ጊዮርጊስ
ቢኒያም ፍቅሩ – ሸገር ከተማ
ዳዋ ሆቴሳ – አዳማ ከተማ