ሰሜን-ምዕራብ ዞን ምድብ ሀ (9ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 7 ቀን 2008
ዳባት ከተማ 0-2 አማራ ፖሊስ
ጎጃም ደብረማርቆስ 1-1 ዳሞት ከተማ
አምባ ጊዮርጊስ 2-1 ደባርቅ ከተማ
ሰሜን-ምዕራብ ዞን ምድብ ለ (7ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 7 ቀን 2008
ትግራይ ውሃ ስራ 2-1 ሰሎዳ አድዋ
ላስታ ላሊበላ 1-0 ደሴ ከተማ
ዋልታ ፖሊስ 1-2 ሽረ እንዳስላሴ
ደቡብ-ምዕራብ ዞን ምድብ ሀ (7ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 7 ቀን 2008
ዩኒቲ ጋምቤላ 1-0 ጋምቤላ ከተማ
ሚዛን አማን 1-0 አሶሳ ከተማ
ከፋ ቡና 1-0 መቱ ከተማ
ደቡብ-ምዕራብ ዞን ምድብ ለ (12ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 7 ቀን 2008
ሮቤ ከተማ 2-1 ጋርዱላ
አንበሪቾ 3-0 ወላይታ ሶዶ
ቡሌ ሆራ 1-1 ኮንሶ ኒውዮርክ
ጎፋ ባሪንቾ 1-0 ጎባ ከተማ
-ዲላ ከተማ አራፊ ቡድን ነው፡፡
መካከለኛ ዞን ምድብ ሀ (12ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 7 ቀን 2008
የካ ክ/ከተማ 1-2 ዱከም ከተማ
ቱሉ ቦሎ ክ/ከተማ 2-2 ቦሌ ክ/ከተማ
ረቡዕ ግንቦት 10 ቀን 2008
ልደታ ክ/ከተማ 1-2 ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ
ለገጣፎ ከተማ 1-0 መቂ ከተማ
-ቡታጅራ ከተማ አራፊ ቡድን ነው
ምስራቅ ዞን (10ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 7 ቀን 2008
ካሊ ጅግጅጋ 0-1 ሐረር ሲቲ
ቢሾፍቱ ከተማ 2-2 ሶማሌ ፖሊስ
ሞጆ ከተማ 1-0 ወንጂ ስኳር
መተሃራ ስኳር 3-1 አሊ ሐብቴ ጋራዥ
መካከለኛ ዞን ምድብ ለ በዚህ ሳምንት እረፍት ላይ ነው፡፡