ትናንት በጉዳት ላይ የነበሩት ተጨዋቾች ምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?

በትናንትናው ልምምድ ላይ ጉዳት ባስተናገዱት ተጫዋቾች ዙሪያ አዲስ መረጃ ተሰምቷል። በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው የመጨረሻ የልምምድ መርሐግብር…

ሁለት ተጫዋቾች ልምምድ አቋርጠዋል

ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ የመጨረሻ ልምምዱን እየሰራ ባለው የዋልያዎቹ ስብስብ ሁለት ተጫዋቾች ልምምድ አቋርጠዋል በአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ…

በነገው ጨዋታ ዙሪያ አዲስ ነገር ተሰምቷል

በብሔራዊ ቡድናችን የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ ጨዋታ ዙሪያ አዲስ ነገር ሊኖር እንደሚችል ተሰምቷል ወደ ሞሮኮ አቅንተው…

አንድ ተጫዋች ከነገው ጨዋታ ውጭ ሆኗል

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ከመልሱ ጨዋታ በፊት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አንድ ተጫዋች ከጨዋታው ውጭ እንደሆነ ገልፀዋል በ2027…

አንድ ተጫዋች ብሔራዊ ቡድኑን ይቀላቀላል

ወሳኝ ድል ተቀዳጅቶ ከተመለሰው የዋልያዎቹ ስብስብ ውስጥ አንድ ተጫዋች ተቀላቅሏል። በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ የሚሰለጥኑት የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

ነገሌ አርሲ አጥቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

በ 38 ነጥብ 3ኛ ደረጃ የተቀመጡትና ወደ ፕሪምየር ሊጉ ባደጉበት ዓመት ውጤታማ ጊዜ በማሳለፍ ላይ የሚገኙት…

አንድ ተጫዋች በብሔራዊ ቡድኑ ልምምድ ላይ አልተገኘም

የመጨረሻ ልምምዱን እየሠራ በሚገኘው የዋልያዎቹ ስብስብ ውስጥ አንድ ተጫዋች አልተገኘም። በ2027 ለሚዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ከሳኦቶሜ…

የፌዴሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አስተዳደራዊ ጉዳይ በተመለከት ምን አሉ?

👉  “ፍቃድ የተሰጠው ለአንድ ጨዋታ ብቻ ነው።” 👉 “የካፍ ገምጋሚ አካል ግብረ መልስ ተስፋ አስቆራጭ ነበር።”…

“ልምድ እና ጫና የሚቋቋሙ ተጫዋቾችን መርጠናል” አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ

👉 “ስም ሳይሆን አቅም ያለው ተጫዋች ገብቶ ይጫወታል። 👉 “እርግጠኛ ሆኜ የምናገረው ተጫዋቾቹ ያላቸውን ለመስጠት ዝግጁ…

ኢትዮጵያውያን ዳኞች ፊፋ በሚያዘጋጀው ውድድር ይሳተፋሉ

አራት ኢትዮጵያውያን ኢንተርናሽናል ዳኞች ለሁለተኛ ጊዜ የሚካሄደውን “FIFA SERIES” ውድድር ለመምራት ከተመረጡ ዳኞች መካከል ሆነዋል FIFA…

Continue Reading