የመጨረሻ ልምምዱን እየሠራ በሚገኘው የዋልያዎቹ ስብስብ ውስጥ አንድ ተጫዋች አልተገኘም። በ2027 ለሚዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ከሳኦቶሜ…
ዳንኤል መስፍን
የፌዴሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አስተዳደራዊ ጉዳይ በተመለከት ምን አሉ?
👉 “ፍቃድ የተሰጠው ለአንድ ጨዋታ ብቻ ነው።” 👉 “የካፍ ገምጋሚ አካል ግብረ መልስ ተስፋ አስቆራጭ ነበር።”…
“ልምድ እና ጫና የሚቋቋሙ ተጫዋቾችን መርጠናል” አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ
👉 “ስም ሳይሆን አቅም ያለው ተጫዋች ገብቶ ይጫወታል። 👉 “እርግጠኛ ሆኜ የምናገረው ተጫዋቾቹ ያላቸውን ለመስጠት ዝግጁ…
ኢትዮጵያውያን ዳኞች ፊፋ በሚያዘጋጀው ውድድር ይሳተፋሉ
አራት ኢትዮጵያውያን ኢንተርናሽናል ዳኞች ለሁለተኛ ጊዜ የሚካሄደውን “FIFA SERIES” ውድድር ለመምራት ከተመረጡ ዳኞች መካከል ሆነዋል FIFA…
Continue Reading
አዳማ ከተማ አስቸኳይ ስብሰባ አድርጎ ውሳኔ አሳልፏል
በታቀደው ልክ እየተጓዘ የማይገኘው አዳማ ከተማ ከሰሞኑ ተደጋጋሚ ስብሰባ በማድረግ ውሳኔዎችን አሳልፏል በአሰልጣኝ ስዮም ከበደ እየተመራ…
የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና የግብ ዘብ ወደ ሀገሩ አቅንቷል
ሰሞነኛ የመነጋገሪያ ጉዳይ የነበረው የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ኢማኑኤል ካል ወደ ሀገሩ መሄዱ ተሰማ። ከጨዋታ ማጭበርበር…
ተጫዋቹ የዋልያዎቹን ካምፕ ተቀላቅሏል
አራተኛ ቀን ባስቆጠረው የዋልያዎቹ ዝግጅት የመጨረሻው ተጫዋች ብሔራዊ ቡድኑን ተቀላቅሏል። በሚቀጥለው ዓመት ለሚዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ…
አዲስ ተጫዋች ወደ ዋልያዎቹ ስብስብ ተቀላቅሏል
የሦስተኛ ቀን ልምምዱን እየሰራ በሚገኘው ብሔራዊ ቡድናችን ዙሪያ አዲስ መረጃ እናድርሳቹሁ በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሐሌ የሚሰለጥነው የኢትዮጵያ…
አራት ኢትዮጵያዊን ዳኞች አህጉራዊ ጨዋታ ይመራሉ
ኢትዮጵያዊያን ኢንተርናሽናል ዳኞች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ለመምራት ተመድበዋል ከአንድ ሳምንት በኋላ በአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሁለተኛ ቀን ልምምድ ወቅታዊ መረጃ
ሁለተኛ ቀኑን የያዘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዝግጅት አስመልክቶ የተጠናከረ ዘገባ በ2027 አፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ ከሳኦቶሜ…

