ግብ ጠባቂው ሰዒድ ሀብታሙ ወደ ሌላው የሊጉ ክለብ አምርቷል

ያለፉትን ሁለት ዓመታት በሀይቆቹ ቤት ቆይታ የነበረው ሰዒድ ሀብታሙ ወደ አዲስ ክለብ አምርቷል። በጅማ አባቡና ፣…

ዋልያዎቹ እና ፈረሰኞቹ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ሊያደርጉ ነው

ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ዝግጅቱን እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ለማድረግ ቀጠሮ ይዟል በ2027…

ሁለት ተጫዋቾች ከቡድኑ ተነጥለው ሲሰሩ ተመልክተናል

በዛሬው የዋልያዎቹ ልምምድ ሁለት ተጫዋቾች ከቡድኑ ተነጥለው ልምምድ ሰርተዋል በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሐሌ የሚመሩት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን…

የግብ ዘቡ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ስብስብ ጋር አይገኝም

የዋልያዎቹ ዝግጅት ዛሬ ሲቀጥል ግብ ጠባቂው ከስብስቡ ጋር አይገኝም በ2027 ለሚዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የምድቡን የመጀመሪያ…

👉 “ይቅርታ እንጠይቃለን ፤ በፍጥነት እናስተካክላለን” አቶ ኢሳይያስ ጅራ

👉 “ይቅርታ እንጠይቃለን ፤ በፍጥነት እናስተካክላለን” አቶ ኢሳይያስ ጅራ ከሚዲያ ጋር በተያያዘ ዛሬ ከትሪቡን ስፖርት ጋር…

የጋናዊው ግብ ጠባቂ ማረፊያው ታውቋል

በሽረ ምድረ ገነት ቆይታ የነበረው ጋናዊ የግብ ዘብ ወደ ሌላ የሀገራችን ክለብ አምርቷል። በተጠናቀቀው የውድደር ዓመት…

“ምርጫው ተጭበርብሯል የሚለው አልገባኝም”

” ..እኔ እንዳውም ምሳሌ የሚሆን የምርጫ ሂደት ይሆናል ብዬ ነው የምጠብቀው ” አቶ ኢሳያስ ጅራ ጋዜጣዊ…

👉 የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ ለመሆን ጠንካራ ስራ ይጠብቅናል

የብሔራዊ ቡድኑ ዝግጅት እና ከሚዲያ ጋር እየተፈጠረ ያለው መራራቅ … ለሦስተኛ ጊዜ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በፕሬዝዳንትነት…

አቶ ኢሳያስ ጅራ ጋዜጣዊ መግለጫ መስጠት ቀጥለዋል

👉 “የሌለ ሀጥያት ለምን ለሰው እንሰጣለን” 👉 እኔ የማቀው ተወዳዳሪ መሆኔን ነው 👉 “በየትኛው ስልጣኔ ነው…

“ብሔራዊ ቡድኑ እንደ ክለብ ለአርባ ቀን ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ነው።”

👉 “ሞሮኮ እንደ ቤታቸው ይመላለሱበታል በማለት ሲናገሩ እሰማለው… 👉 ወደ ሞሮኮ ለሽርሽር አንሄድም.. አቶ ኢሳያስ ጅራ…