ሁለት ተጫዋቾች በዛሬው ልምምድ ላይ አልተገኙም

በአሁኑ ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሜዳ ልምምዱን እየሰራ ባለው የብሔራዊ ቡድኑ ስብስብ ውስጥ ሁለት ተጫዋቾች አለመገኘታቸውን አይተናል…

ኢትዮጵያውያን ዳኞች የታዳጊዎችን ውድድር እየመሩ ነው

ሁለት ኢትዮጵያውያን ኢንተርናሽናል ዳኞች ታንዛኒያ ይገኛሉ። በታንዛኒያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ…

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሐሌ ብሔራዊ ቡድኑን ተቀላቅለዋል

ዋልያዎቹ የመጨረሻ ስብስባቸውን ይዘው በሀዋሳ ከተማ ዝግጅታቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን መስከረም 13 ከሱዳን እንዲሁም…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ያለ ዋና አሰልጣኙ እየተዘጋጀ ነው

በሀዋሳ ከተማ ዝግጅቱን እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ያለፉትን አምስት ቀናት ያለ ያለ ዋና አሰልጣኙ ልምምድ…

የሀዲያ ሆሳዕናው አዲስ ፈራሚ ከብሔራዊ ቡድን ተቀንሷል

ከዋልያዎቹ ስብስብ የተቀነሰው ሰባተኛው ተጫዋች ታውቋል። አስቀድመን ባደረስናችሁ መረጃ መሠረት ስድስት ተጫዋቾች ከብሔራዊ ቡድኑ ካምፕ መውጣታቸውን…

ከዋልያዎች ስብስብ አንድ ተጫዋች ተቀንሷል

የስብስቡን ቁጥር እየቀነሰ የሚገኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሁን ደግሞ አንድ ተጫዋች መቀነሱን ሰምተናል ያለፉትን አራት ሳምንታት…

ከዋልያዎቹ የቡድን አባላት ሁለት ተጫዋቾች ተቀንሰዋል

ትናንት ሦስት ተጫዋቾች የቀነሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዛሬም ሌላኛውን የሊጉ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ጨምሮ ተጨማሪ ተጫዋቾችን…

ኢትዮጵያውያን ዳኞች ወሳኙን ጨዋታ ይመራሉ

አራት የኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል ዳኞች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታን ይመራሉ በኬንያ ፣ ዩጋንዳ እና ታንዛኒያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው…

የዋልያዎቹን ስብስብ አንድ ተጫዋች አልተቀላቀለም

ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ስብስብ ውስጥ አንድ ተጫዋች ቡድኑን አለመቀላቀሉ አውቀናል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ…

የሊጉ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ከዋልያዎቹ ስብስብ ውጭ ሆኗል

ባሳለፍነው ዓመት የሊጉን ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነት ያሳካው አጥቂ ከዋልያዎቹ ስብስብ መቀነሱ ታውቋል በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ የሚመራው…