በመሐመድ አበራ ሁለት ጎሎች ኢትዮ ኤሌክትሪክን የረቱት ኢትዮጵያ መድኖች ሊጉን በአስራ አንድ ነጥብ ልዮነት እንዲመሩ አስችሏቸዋል።…
ዳንኤል መስፍን

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ወሳኝ ድል አሳክተዋል
ድሬዳዋ ከተማ በአሥራት ቱንጆ ብቸኛ ጎል ፋሲል ከነማን 1ለ0 አሸንፎ ከወራጅ ቀጠናው ያለውን ልዩነት ወደ አምስት…

ሪፖርት | የበዓል ምሽት ጨዋታው ያለ ጎል ተጠናቋል
በሀያ ስድስተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን የምሽት ጨዋታ አርባምንጭ ከተማን ከስሑል ሽረ አገናኝቶ ጨዋታው ያለ ጎል ተገባዷል።…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድኖች መሪነታቸውን አጠናክረዋል
በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን አዳማ ከተማን 3ለ1 በማሸነፍ 14ኛ የውድድር ዘመን ድሉን ሲያሳካ ሊጉንም በዘጠኝ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ለመጀመርያ ጊዜ በአንድ የውድድር ዓመት ዐፄዎቹን ሁለት ጊዜ አሸንፈዋል
በተጠባቂው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና በኮንኮኒ ሀፊዝ ብቸኛ ጎል ፋሲል ከነማን 1ለ0 በመርታት ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ…

ሪፖርት | ሐይቆቹ የውድደር ዓመቱን 5ኛ ድላቸውን አሳክተዋል
በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ ማራኪ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ በዓሊ ሱሌይማን ድንቅ ጎል ወላይታ ድቻን 1ለ0…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ በመጨረሻው ደቂቃ በተቆጠረበት ጎል ከወልዋሎ ጋር ነጥብ ተጋርቷል
በ25ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ወልዋሎ ዓ.ዩ እና ስሑል ሽረ 1-1 ተለያይተዋል። ወልዋሎ ዓ.ዩ ከኢትዮጵያ መድን ነጥብ…

ሪፖርት | ሀምራዊ ለባሾቹ እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
በ24ኛ ሳምንት የመጨረሻ የጨዋታ ዕለት ቀዳሚው መርሃግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከአርባምጭ ከተማ ጋር ያገናኘው ጨዋታ አንድ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሀዋሳ ከተማ አቻ ተለያይተዋል
በሁለቱም አጋማሾች 18ኛ ደቂቃ ላይ በተቆጠሩ ግቦች ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሀዋሳ ከተማ 1-1 ተለያይተዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ…

ሪፖርት | ነብሮቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
በዕለቱ ሁለተኛ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና እና ድሬዳዋ ከተማ በሁለቱ አጋማሾች በተቆጠሩ ግቦች አንድ አቻ ተለያይተዋል። ያለፉትን…