ክለብ ያላገኙ ተጫዋቾች ጉዳይ በፌዴሬሽኑ ስብሰባ ላይ ሊታይ ነው

በወቅታዊ ችግር ምክንያት ክለብ አልባ ሆነው የተቀመጡ ተጫዋቾች ጉዳይ የፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈፃሚ አባላት በሚያደርጉት ስብሰባ ላይ…

” ከዚህ በኃላ ወደ ኃላ ተመልሶ ተከላካይ ሆኖ መጫወት አይታሰብም” – ሙጂብ ቃሲም

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመጀመርያውን ጎል ያስቆጠረው እና በዛሬው ጨዋታ የውድድር ዓመቱን የመጀመርያ ሐት-ትሪክ ከሰራው ሙጂብ ቃሲም…

“የጎደሉብንን አሟልተን ወደ አሸናፊነት እንመለሳለን” – ወንድማገኝ ማርቆስ

ጅማ አባ ጅፋር እስከ አራተኛ ሳምንት ድረስ በአንድ ጨዋታ ካገኘው አንድ ነጥብ ውጭ ድል ቢርቀውም በግሉ…

“…አሰልጣኙ የራሱ ምክንያት ይኖረዋል” – አስቻለው ግርማ

ድሬዳዋ ከተማ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ጨዋታውን አድርጎ የውድድር ዓመቱን የመጀመርያ ድል እንዲያሳካ ትልቁን ሚና…

“ሀዋሳ ትልቅ ቡድን ነው፤ ስለመውረድ አይታሰብም” – ብሩክ በየነ

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ ከተከታታይ ሽንፈት በኋላ ኢትዮጵያ ቡና ላይ ወሳኝ ድል እንዲያስመዘግብ ብቸኛውን…

“ከእኔ ሁለት ነገር ከዚህ በኃላ ይጠበቃል”- ጌታነህ ከበደ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በተከታታይ ጨዋታ ድል እንዲያስመዘግብ ጎል በማስቆጠር ለቡድኑ ወሳኝ ተጫዋችነቱን እያስመሰከረ ከሚገኘውን ጌታነህ ከበደ ጋር…

በክለቦችን ትርፋማነት ዙርያ የውይይት መድረክ ተካሄደ

ክለቦች ትርፋማ የባለቤትነት ድርጅታዊ መዋቅር እንዲኖራቸው ለማስቻል በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የተዘጋጀው የውይይትና አቅጣጫ የማስያዝ መርሐግብር በጁፒተር…

ቡና ባንክ እና ኢትዮጵያ ቡና የአጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ

ኢትዮጵያ ቡና እና ቡና ባንክ በጋራ ለመሥራት መስማማታቸውን በሃያት ሪጀንሲ ሆቴል በሰጡት መግለጫ ይፋ አድርገዋል። ስምምነቱን…

ወደ ጅማ ያቀናው የሊግ ኩባንያው ልዑክ ቡድን ግምገማውን አጠናቆ ተመለሰ

የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር ሁለተኛው የሚካሄድባት ከተማ ለግምገማ አቅንቶ የነበረው የሊግ ኩባንያው የልዑክ ቡድን ግምገማውን…

“ጎል አግብቼ ደስታዬን የገለፅኩበት መንገድ ከድሬዳዋ ጋር ይያያዛል” – ያሬድ ታደሰ

በኢትዮጵያ እግርኳስ ወደፊት ተስፋ ከሚጣልባቸው ድንቅ ተጫዋቾች የሚመደበው እና በዛሬው ጨዋታ ልዩነት ፈጣሪ የሆኑ ሁለት ጎሎች…