መከላከያ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

በዓለማችን ብሎም በሀገራችን በፍጥነት እየተስፋፋ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ለሚደረገው ርብርብ የመከላከያ እግርኳስ…

ስፖርት ኮሚሽን ከአጋር ማኅበራት ጋር በመሆን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

(መረጃው የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ነው።) በኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን አስተባባሪነት የሀገር አቀፍ ስፖርት ማኅበራት እና የአትሌቶች ማህበር…

ሳላዲን ሰዒድ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል

የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኅበር ያቀረበውን ጥሪ ተከትሎ የቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ ሳላዲን ሰዒድ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። የኮሮና ቫይረስ…

ተጫዋቾች ለትውልድ ከተማቸው ድጋፍ እያደረጉ ነው

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት የሚረዳ የቁሳቁስ ድጋፍ አምስት ተጫዋቾች ለትውልድ ከተማቸው አድርገዋል። የኮሮና ቫይረስ ወረረሽኝ…

የአበበ ቢቂላ የጤና ስፖርት ማኅበር የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

በንግድ፣ በሚዲያ እና በሌሎች መስኮች እየተሳተፉ የሚገኙ እንዲሁም የቀድሞ ታዋቂ የብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾች የተቋቋመው የአበበ ቢቂላ…

የቀድሞ እና የአሁኖቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች የቁሳቁሶች ድጋፍ አደረጉ

የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኅበር ያቀረበውን ጥሪ ተከትሎ የቀድሞ እና የአሁኖቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች ከፍተኛ ወጪ የሚያወጣ ቁሳቁስ…

የቀድሞ እና የአሁን የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋችች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚፈጠረው ማኅበራዊ ቸረግር ለማቃለል የሚያግዝ ቁሳቁስ የቀድሞ እና የአሁኖቹ ኢትዮጵያ ቡና ተጫዋቾች ማሰባሰብ…

የወልቂጤ ከተማ ምክትል ፕሬዝደንት በግላቸው ለኮሮና ቫይረስ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

የወልቂጤ ከተማ ምክትል ፕሬዝደንት አቶ አበባው ሰለሞን ለአቅመ ደካሞች የንፅህና ቁሳቁስ መግዣ የሚሆን የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል።…

የአአ እግርኳስ ፌዴሬሽን የኮሮና ቫይረስን ለመካለከል የሚረዳ የግማሽ ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

የአአ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ በአሁኑ ወቅት በእጅጉኑ አሳሳቢ በሆነ ደረጃ የዓለም ህዝብ ስጋት…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአጋር ድርጅቶቹ ጋር በመሆን የኮሮና ቫይረስን ለመካለከል የሚረዳ ድጋፍ ሊያደርግ ነው

በአሁኑ ወቅት በእጅጉኑ አሳሳቢ በሆነ ደረጃ የዓለም ህዝብ ስጋት የሆነው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመካለከል የቅዱስ ጊዮርጊስ…