ግብጠባቂዎቹ ከሚናቸው ውጭ ይጫወታሉ

አብዛኛው ተጫዋቾቹ በኮሮና ቫይረስ የተመቱበት ወላይታ ድቻ ባልተለመደ ሁኔታ ግብጠባቂዎቹ ከሚናቸው ውጭ እንደሚጫወቱ ታውቋል። ከአስራ አምስት…

የምሽቱ ጨዋታ ተጋጣሚዎች በኮሮና ተመትተዋል

ምሽት አንድ ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ ከ ሀዋሳ ከተማ ከሚያደርጉት ጨዋታ በፊት በርካታ የሁለቱ ቡድን አባላት…

የጨዋታ ዳኞች በኮሮና ታምሰዋል

በድሬዳዋ እየተካሄደ በሚገኘው የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን የሚመሩ ዳኞች በከፍተኛ ሁኔታ በኮሮና መጠቃታቸው ተሰምቷል። 13…

የአዲስ አበባ ከ17 ዓመት በታች የታዳጊዎች ውድድር የዛሬ ውሎ

በሁለት ምደብ ተከፍሎ በአስራ ሦስት ቡድኖች መካከል እየተካሄደ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከ17 ዓመት በታች የታዳጊዎች ውድድር…

“ተጫዋቾች አንድ ቦታ ላይ ብቻ መጫወት የለባቸውም” -ተመስገን ደረሰ

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጥሩ እንቅስቃሴ እያደረገ ከሚገኘው ሁለገቡ ተመስገን ደረሰ ጋር ቆይታ አድርገናል። የቀድሞው የጅማ…

አሰልቺው የሀዲያ ሆሳዕና እና የተጫዋቾቹ ሁኔታ አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል

ያለፉትን ሦስት ቀናት እያነጋገረ የሚገኘው የሀዲያ ሆሳዕና እና የተጫዋቾቹ ውዝግብ ዛሬ ለጨዋታ መዘጋጀት በነበረባቸው ሰዓትም ቀጥሏል።…

የሀድያ ሆሳዕና እና ተጫዋቾቹ ወቅታዊ መረጃ

ትናንት ከክለቡ አመራር ጋር በደሞዝ ክፍያ ዙርያ ያልተስማሙት የሆሳዕና ተጫዋቾች ጉዳይ ከምን እንደደረሰ ወቅታዊ መረጃ እናድርሳችሁ።…

ድሬዳዋ የሚገኘው የኮቪድ ምርመራ ጥያቄ እየተነሳበት ነው

በድሬዳዋ እየተካሄደ የሚገኘው አራተኛው ዙር የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ የኮቪድ ምርመራ ውጤት አገላለፅ ጥያቄ እየተነሳበት ይገኛል። መጋቢት…

መፍትሔ ያላገኘው የሀድያ ሆሳዕና ጉዳይ…

በሀድያ ሆሳዕና አመራሮች እና ተጫዋቾች መካከል በደሞዝ አከፋፋል ዙርያ የተካሄደው ውይይት ያለ ስምምነት ተጠናቋል። ሀድያ ሆሳዕና…

“ድሬዳዋ አሁን ያለበት ውጤት ቡድኑን የሚገልፅ አይደለም” – ዳንኤል ኃይሉ

በድሬዳዋ የመጀመርያ ጨዋታው ጥሩ ከመንቀሳቀሱ ባሻገር ጎል ማስቆጠር የቻለው ዳንኤል ኃይሉ የሚናገረው አለው። ባህር ዳር ተወልዶ…