ሪፖርት | ሸገር ደርቢ ያለ ግብ ተጠናቋል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስምንተኛ ሳምንት ተጠባቂው የሸገር ደርቢ ተከናነውኖ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡ የኢፌዲሪ ሰላም…

የአሰልጣኞች አስተያየት – “ከዚህ የተሻለ መስራት እንደምንችል ባምንም በዛሬው ውጤት ረክቻለሁ”

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎን አስተናግዶ 1-0 ካሸነፈበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ተከታታይ ድሉን በማስመዝገብ ደረጃውን አሻሽሏል 

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሶስተኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሃ ግብሮች መካከል አንዱ በሆነውና በአዲስ አበባ ስታዲየም ጥሩ ሰሞነኝ…

“ከሜዳ ውጪ የተሸነፍንበት የጎል ልዩነት ተፅዕኖ ፈጥሮብናል፡፡” የሱፍ ዓሊ – ጅማ አባ ጅፋር (ምክትል አሰልጣኝ)

የጅማ አባ ጅፋሩ ምክትል አሰልጣኝ የሱፍ ዓሊ ተከታዮቹን አስተያየቶች ከጨዋታው መጠናቀቅ በኃላ ሰጥተዋል፡፡ ስለጨዋታው “ጨዋታው ጥሩ…

ሪፖርት | የጅማ አባጅፋር የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጉዞ ተገቷል

በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካፈለው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊው ጅማ አባ ጅፋር በመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ” የውድድር ዘመኑ ጉዟችንን ዛሬ ጀምረናል፡፡” ዲዲዬ ጎሜስ

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ስድስተኛ ሳምንት ብቸኛ የአዲስ አበባ ስታድየም ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና አደማ ከተማን 1-0 በማሸነፍ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና በመጨረሻ ደቂቃ በተገኘች ግብ ድል አድርጓል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሰባተኛ ሳምንት ዛሬ አዲስ አበባ ስታድየም ላይ አዳማ ከተማን ያስተናገደው ኢትዮጵያ ቡና አቡበከር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 ሀዋሳ ከተማ 

ትላንት እንዲካሄድ መርሐ ግብር ተይዞለት የነበረውና ከበርካታ ንትርኮች በኋላ ዛሬ በ9 ሰዓት አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ…

ሪፖርት | ከጉዞ የተመለሱት ሀዋሳዎች ከቅዱስ ጊዮርጊስ አንድ ነጥብ ወስደዋል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስድስተኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር ትላንት አዲስ አበባ ስታዲየም እንዲካሄድ ፕሮግራም ተይዞለት የነበረውና…

ኦኪኪ ኦፎላቢ ከኢስማይሊ ጋር ተለያየ

የናይጄሪያዊው አጥቂ ኦኪኪ አፎላቢ የግብፅ ሊግ ያልተሳካ ቆይታ ተጠናቋል። አምና ሳይጠበቅ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቻምፒየን በሆነው…