ሪፖርት| አዲስ አበባ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ 0 ለ 0 ሲለያዩ የፈረሰኞቹን እና ቢጫ ለባሾቹ ጨዋታ 1ለ1 ተጠናቋል…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ነጥብ ሲጥሉ ሐይቆቹ ከመሪው ጋር በነጥብ የተስተካከሉበትን ድል ተቀዳጅተዋል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና ያለግብ ሲለያዩ ሀዋሳዎች አዳማን 2ለ0 በማሸነፍ በግብ ክፍያ ተበልጠው ሁለተኛ ደረጃ…

ሪፖርት| አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ጣፋጭ ድል ተጎናፀፉ

አርባምንጭ ከተማዎች ከ17 ጨዋታዎች በኋላ የውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸው ሲያሳኩ ዐፄዎቹ ፈረሰኞቹን 1 ለ 0 አሸንፈዋል…

መረጃዎች | 18ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ቀጥሎ ይደረጋል። ጨዋታዎቹን  የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው…

ሪፖርት| ሐይቆቹ ወደ መሪው የተጠጉበት ድል ሲቀዳጁ ወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

ሀዋሳ ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 0 ሲያሸንፍ የወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ 1 ለ…

ሪፖርት| ነጌሌ አርሲ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጣፋጭ ድል ተቀዳጁ

ሰጎኖቹ እና ሀምራዊ ለባሾቹ በዳዊት ተፈራ እና ተስፋዬ ታምራት ግቦች ታግዘው ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ ነጌሌ አርሲ ከሲዳማ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወላይታ ድቻ ነጥብ ተጋርተዋል

አዳማ ላይ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወላይታ ድቻ ያለግብ ተለያይተዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ወላይታ…

ሪፖርት | ቢጫዎቹ እና ዐፄዎቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

በጨዋታ ሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን አዲስ አበባ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ወልዋሎ ሀዲያን ሲያሸንፍ በአምስት ግቦች የታጀበው…

ሪፖርት| ሲዳማ ቡና መሪነቱን አጠናክሯል

ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን ያጠናከረበት ወሳኝ ድል አስመዝግቧል በአዳማ የተደረገው ተጠባቂ…

ሪፖርት | ወልዋሎ እና ሸገር ነጥብ ሲጋሩ ሽረ ምድረገነቶች ጣፋጭ ድል ተጎናጽፈዋል

አዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ እና ሸገር ከተማ 1ለ1 ሲለያዩ ሽረ ምድረገነት በስንታየሁ…