ሪፖርት| ፍሊፕ አጄህ ለተከታታይ ሁለተኛ ጨዋታ ሲዳማን አሸናፊ አድርጓል

ሦስት ቀይ ካርዶች እና አስራአንድ ቢጫ ካርዶች በተመዘዙበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ድል አሳክቷል። 09:00 ላይ…

ሪፖርት|ብርቱካናማዎቹ በመጨረሻ ደቂቃዎች ባስቆጠሯቸው ግቦች ጣፋጭ ድል ተቀዳጅተዋል

የሱራፌል ጌታቸው እና ቢንያም ጌታቸው የመጨረሻ ደቂቃ ጎሎች ብርቱካናማዎቹን ሦስት ነጥብ አስጨብጠዋል። ብርቱካናማዎቹ ባለፈው ጨዋታ ከተጠቀሙበት…

ሪፖርት| የሳምንቱ የመጀመርያ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

ወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ 1-1 ተለያይተዋል። ወላይታ ድቻዎች ባለፈው ሳምንት ካሸነፈው ስብስብ ምንም ለውጥ ሳያደርጉ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከወራጅ ቀጠናው ቀና ብሏል

ሲዳማ ቡና ከእንቅስቃሴ ብልጫ ጋር ሀዋሳ ከተማን በመርታት አንድ ደረጃ ማሻሻል ችሏል። ሲዳማ ቡናዎች ባለፈው ጨዋታ…

ሪፖርት| አራት ግቦች ከሳቢ እንቅስቃሴ ጋር የታየበት ጨዋታ ቡና እና አዳማ አቻ ተለያይተዋል

ኢትዮጵያ ቡና እና አዳማ ከተማን ያገናኘው ጨዋታ በዛሬው ዕለት ሁለት ለሁለት አቻ የተጠናቀቀ ሁለተኛ ጨዋታ ሆኗል።…

ሪፖርት| አዞዎቹ እና የጣና ሞገዶችን ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የባህር ዳር ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ጨዋታ ሁለት ለሁለት በሆነ አቻ ውጤት ተፈፅሟል። አዞዎቹ በፈረሰኞቹ ከተረታው…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ የአዳማ ቆይታውን በተከታታይ ድል ደምድሟል

ወላይታ ድቻ እና ለገጣፎ ለገዳዲን ያገናኘው የ22ኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በጦና ንቦች ሁለት ለባዶ አሸናፊነት ተጠናቋል።…

የትግራይ ክለቦች ወደ ውድድር እንዲመለሱ የድጋፍ ጥሪ ቀርቧል

የትግራይ እግርኳስ ፌዴሬሽን የባለድርሻ አካላት ትብብር ጠይቋል። የትግራይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በስሩ የሚገኙና በፕሪምየር ሊግ ፣…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ በጎል ተንበሽብሸው ወደ ድል ተመልሰዋል

አምስት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ድሬዳዋ ከተማን አራት ለአንድ አሸንፏል። ኢትዮጵየ ቡናዎች ከመጨረሻው ጨዋታ ቋሚ…

ሪፖርት| ፈረሰኞቹ አዞዎቹን ረቱ

ጠንካራ ፉክክር በታየበት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጋጣሚው አርባምንጭ ከነማን አንድ ለባዶ አሸንፏል። አዞዎቹ ከባለፈው ሳምንት ስብስብ…