ውድድሮችን ለማስጀመር በቀረበው ሰነድ ዙርያ ውይይቶች ተደረጉ

ዛሬ በነበረ መርሃግብር ውድድሮች ለመጀመር የሚያስችለው የመነሻ ሰነድ በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከቀረበ በኋላ ክለቦች ውይይት አድርገዋል።…

“በጨዋታ ጊዜ አንድን ተጫዋች ለረጅም ጊዜ መከታተል አይቻልም”

ውድድሮች እንዲጀምሩ በተዘጋጀው የመነሻ ሰነድ ላይ የተካተተው “ተጫዋቾችን ለረጅም ጊዜ መከታተል (ማርክ ማድረግ) አይቻለም” የሚለው ነጥብ…

ውድድሮችን ለመጀመር የሚያስችለው መነሻ ሰነድ ለክለቦች ቀረበ

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ፣ ከፍተኛ ሊግ እንዲሁም የ1 እና 2ኛ ሴቶች ሊግ ውድድር ላይ…

Continue Reading

ደሞዝ በአግባቡ የማይከፍሉ ክለቦች እንደሚታገዱ ተገለፀ

ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ደሞዝ በተገቢው መንገድ የማይከፍሉ ክለቦች እገዳ እንደሚጣልባቸው መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ ተናገሩ። በ2013…

ይህንን ያውቁ ኖሯል? (፰) | የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እና አሰልጣኞች

ሶከር ኢትዮጵያ በ”ይህንን ያውቁ ኖሯል?” አምዷ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን የተመለከቱ እውነታዎችን በተከታታይ ስታቀርብ ቆይታለች። ዛሬም ሊጉ…

ባህር ዳር ከተማ የወሳኝ ተጫዋቹን ውል ለማደስ ተስማማ

ከሳምንታት በፊት ለፋሲል ከነማ ለመጫወት ተስማምቶ የነበረው ፈጣኑ የመስመር አጥቂ ውሉን በጣና ሞገዶቹ ቤት ማደሱ ታውቋል።…

የሴቶች ገፅ | አምባሳደሯ ተጫዋቾች እንዳይጠፉ የተጠቀሙት አስገራሚ ስልት…

ለ2012 የለንደን ኦሊምፒክ ለማለፍ የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረጉ የነበሩት ሉሲዎቹ በደቡብ አፍሪካ ለመጥፋት አቅደው በጊዜው በነበሩ አምባሳደር…

የጣና ሞገዶቹ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል አራዝመዋል

ባህር ዳር ከተማዎች ከበርካታ ክለቦች ጋር ስሙ ሲያያዝ የነበረውን ተጫዋች በቡድናቸው አቆይተዋል። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት…

የአትሌቲክ ቢልባኦ የቴክኒክ ዳይሬክተር ለሃገራችን አሰልጣኞች ስልጠና ሰጡ

በበይነመረብ መቋረጥ ምክንያት ተስተጓጉሎ የነበረው የኦንላይን የአሰልጣኞች ስልጠና ዛሬ ምሽት ቀጥሎ ተከናውኗል። በኮቪድ-19 ምክንያት ውድድሮች ከተቋረጡ…

ባህር ዳር ከተማ 4ኛ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማማ

በዝውውር ገበያው ላይ ጠንክረው እየሰሩ የሚገኙት የጣና ሞገዶቹ ከደቂቃዎች በፊት የአማካይ መስመር ተጫዋቹ አፈወርቅ ኃይሉን ወደ…