የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ እንዳልካቸው መስፍን ወደ አርባምንጭ ከተማ አምርቷል፡፡ የአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪን ውል ካራዘሙ በኃላ የበርካታ…
ቴዎድሮስ ታከለ
ወላይታ ድቻ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች አስፈረመ
ከሰዓታት በፊት ግብ ጠባቂ አስፈርመው የነበሩት ወላይታ ድቻዎች የአጥቂ መስመር ተጫዋችን ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል ፡፡ ቃልኪዳን…
ወላይታ ድቻ የአምበሉን ውል አደሰ
ወላይታ ድቻዎች የአምበላቸው ደጉ ደበበን ውል አድሰዋል፡፡ እግር ኳስን በአርባምንጭ ጨርቃጨርቅ ከጀመረ በኋላ ረጅሙን የእግር ኳስ…
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና የከፍተኛ ሊግ ዝውውር መቼ እንደሚከፈት ታውቋል
የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና የከፍተኛ ሊግ የዝውውር መከፈቻ ቀን መቼ እንደሆነ ይፋ ተደርጓል። የ2014…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ድሬዳዋ ከተማ የአሰልጣኟን ውል ሲያድስ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ
ድሬዳዋ ከተማ የአሰልጣኝ ብዙዓየሁ ጀምበሩን ውል ሲያራዝም ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችንም አስፈርሟል። በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ…
ከ17 ዓመት በታች ሻምፒዮና በሁለት ከተሞች ይደረጋል
ክለቦች እና ክልሎችን በማጣመር ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚደረገው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሻምፒዮና በነሐሴ ወር አጋማሽ…
መከላከያ ወጣቱን የመስመር አጥቂ አስፈረመ
የመስመር አጥቂው አዲሱ አቱላ ወደ መከላከያ አምርቷል። የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌን ውል ካራዘመ በኃላ አራት አዳዲስ እና…
“ክለቦቻችን ዓመቱን ሙሉ ደመወዝ መክፈል የሚያስችላቸውን ዋስትና ሊያመጡ ይገባል” – ዶ/ር ወገኔ ዋልተንጉሥ (የሊግ ካምፓኒው የውድድር እና ሥነ-ስርአት ሰብሳቢ)
☞”በቀጣዩ ዓመት የኢንተርናሽናል ውድድሮች በመኖራቸው ጨዋታዎች ይቆራረጣሉ” ☞”ለቀጣይ ዓመት ውድድር መስፈርት የተቀመጠላቸው ስታዲየሞቻችን ጉዳይ…” ☞”በተደጋጋሚ ስለሚነሳው…
ፋሲል ከነማ በቀጣዩ ሳምንት ዝግጅት ይጀምራል
የ2013 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ቻምፒዮኑ ፋሲል ከነማ በጳጉሜ ወር ላለበት የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታ እና…
አርባምንጭ ከተማ የመስመር ተጫዋች አስፈረመ
ሱራፌል ዳንኤል አዞዎቹን ተቀላቅሏል፡፡ የአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪን ውል ካራዘመ በኋላ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ያስፈረመው እና የበርካቶቹን…