ሀዲያ ሆሳዕና አምስተኛ ተጫዋቹን አስፈረመ

የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ ሱሌይማን ሰሚድ አዳማን ለቆ ሀዲያ ሆሳዕናን የተቀላቀለ አምስተኛ ተጫዋች ሆኗል፡፡ በአንድ ዓመት ውል…

ወላይታ ድቻ አራት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የቀድሞ ተጫዋቹን ለመመለስ ተቃርቧል

በአሰልጣኝ ደለለኝ ደቻሳ የሚመሩት የጦና ንቦቹ አራት አዳዲስ ወጣት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ከስምምነት ሲደርሱ አናጋው ባደግን ለማስፈረም…

ወልቂጤ ከተማ አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የነባሩን ውል አድሷል

ፍሬው ሰለሞን ወልቂጤ ከተማን ለመቀላቀል ሲስማማ አሳሪ አልመሐዲ ውሉን አድሷል። የነባር ተጫዋቾችን ውል ከሰሞኑ ሲያራዝሙ የነበሩት…

ባህር ዳር ከተማ የግብ ጠባቂውን ውል አራዘመ

ከሰሞኑ የነባር ተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘም የተጠመዱት ባህር ዳር ከተማዎች ማምሻውን ደግሞ የፅዮን መርዕድን ውል አራዝመዋል፡፡ ከአርባምንጭ…

ሰበታ ከተማ የወጣቱን ተከላካይ ውል አራዘመ

ሰበታ ከተማዎች የመስመር ተከላካዩ ኃ/ሚካኤል አደፍርስን ውል ለተጨማሪ ዓመት አራዝመዋል፡፡ ከሰበታ ከተማ የታዳጊ ቡድን የተገኘው ኃይለሚካኤል…

ሰበታ ከተማ የነበረበትን ችግር ከነገ ጀምሮ እንደሚፈታ አስታወቀ

በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና በተጫዋቾቹ ሲወቀስ የከረመው ሰበታ ከተማ የነበረበትን ችግር ከነገ ጀምሮ ለመፍታት ማቀዱን ለሶከር…

ስለ ኢዮብ ማለ (አሞካቺ) ሊያውቋቸው የሚገቡ ዕውነታዎች

ብዙዎች ሜዳ ላይ ቀልደኛ ነው ይሉታል። እንደ አጥቂነቱ ግብ ለማስቆጠር ካለው ፍላጎት የተነሳ የተቃራኒ ቡድን ተጫዋቾችን…

“እቅዶቼን ለማሳካት ጠንክሬ እሰራለሁ” ተስፈኛው ግብ ጠባቂ ምንተስኖት ጊንቦ

ታዳጊዎችን በማፍራቱ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሰው የሀዋሳ ታዳጊ ቡድን ተገኝቶ በሁለት የወጣት ብሔራዊ ቡድኖች ውስጥ ለሀገሩ ተሰልፎ…

መናፍ ዐወል ባህርዳር ከተማን ተቀላቀለ

ከአዳማ ከተማ ወጣት ቡድን ተገኝቶ ክለቡን ሲያገለግል የነበረው መናፍ ዐወል ለባህርዳር ከተማ ፊርማውን ለማኖር ተስማማ፡፡ ከሰሞኑ…

ድሬዳዋ ከተማ አማካይ ተጫዋች አስፈረመ

የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነው አስጨናቂ ሉቃስ ወደ ብርቱካናማዎቹ አምርቷል፡፡ የተከላካይ አማካዩ አስጨናቂ ሉቃስ ኢትዮ –…