ሲምባ ኩዊንስ ኢትዮጵያዊቷን አጥቂ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል ባለፈው የውድድር ዘመን ወደ ሲምባ ኩዊንስ ለማቅናት ጥረት አድርጋ…
ቶማስ ቦጋለ
መቻል ወደ ዝውውሩ ገብቷል
በአሰልጣኝ መሠረት ማኔ የሚመራው መቻል ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአራት ተጫዋቾቹን ውል ደግሞ አራዝሟል። በ2018 የኢትዮጵያ ሴቶች…
ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ኤሌክትሪክ የአሰልጣኙን ውል አድሷል
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ዋንጫ ፉክክሩ ከመለሰውን አሰልጣኝ ጋር ለመቀጠል ተስማምቷል። ከአንድ ዓመት በፊት ልደታ ክ/ከተማን ለቆ…
ንግድ ባንክ ቡድኑን ማጠናከሩን ቀጥሏል
ቻምፒዮኖቹ ግብ ጠባቂ አስፈርመዋል። በተከታታይ ለ6ኛ ጊዜ እንዲሁም በአጠቃላይ ለ9ኛ ጊዜ የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ የሆነው …
ቻምፒዮኖቹ የአራት ተጫዋቾች ውል አራዝመዋል
የዘጠኝ ጊዜ የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ቻምፒዮኑ ንግድ ባንክ የአራት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…
አቶ ኢሳይያስ ጂራ እና መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ የሽልማት መርሐግብሩ ላይ ምን ተናገሩ?
👉 “ቻምፒዮን የምትሆኑ ክለቦች ሀገራችንን ሊያስከብር የሚችል ቡድን ሠርታችሁ ዐሳዩን።” አቶ ኢሳይያስ ጂራ 👉 “እግርኳሳችን ያለበትን…
ኢትዮጵያ መድን “የስም ማጥፋት ተፈጽሞብኛል”” አለ
ኢትዮጵያ መድን በወልዋሎ ላይ ቅሬታ አቀረበ፤ “ያቀረቡት አምስት ነጥብ መሠረተ-ቢስ አሉባልታ ነው” ክለቡ የኢትዮጵያ መድን እግር…
ዐፄዎቹ እና ፈረሰኞቹ ቅጣት ተጥሎባቸዋል
በ37ኛ ሳምንት እርስበርስ የተጫወቱት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ በጨዋታው ላይ በደጋፊዎች መካከል በተፈጠረ መጠነኛ ግጭት…
አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ከባድ ቅጣት ተጥሎባቸዋል
“የአርባምንጭ መውረድ አልተረጋገጠም” ያሉት ዋና አሰልጣኝ ከአወዳዳሪው አካል ከባድ ቅጣት ተጥሎባቸዋል። በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 36ኛ…

