ኢትዮጵያን ወክለው በሴካፋ የሴቶች ቻምፕዮንስ ሊግ የሚሳተፉት ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ሦስት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የግብ ጠባቂያቸውን ውል…
ቶማስ ቦጋለ
መቻል ለስፖርተኞቹ እና ለባለሙያዎቹ የማዕረግ እና የገንዘብ ሽልማት አበረከተ
መቻል ስፖርት ክለብ ዓመታዊ የማጠቃለያ መርሐግብሩን በደማቅ ሁኔታ ሲያከናውን ከጎፈሬ ጋር ያለውን ውልም ለተጨማሪ ዓመታት አራዝሟል።…
የመሳይ ተመስገን ቀጣይ ማረፊያ…?
የኢትዮጵያ ንግድ ባንኳ አጥቂ ወደ ታንዛኒያ አምርታለች። በኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን እንዲሁም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እየተጫወተች…
ኤሌክትሪክ የወሳኝ ተጫዋቹን ውል አራዝሟል
የ2018 የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በክለቧ ለመቆየት ተስማምታለች። በውድድር ዓመቱ እጅግ ማራኪ እንቅስቃሴ በማድረግ…
ሴናፍ ዋቁማ ለታንዛንያው ክለብ ፈርማለች
ሲምባ ኩዊንስ ኢትዮጵያዊቷን አጥቂ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል ባለፈው የውድድር ዘመን ወደ ሲምባ ኩዊንስ ለማቅናት ጥረት አድርጋ…
መቻል ወደ ዝውውሩ ገብቷል
በአሰልጣኝ መሠረት ማኔ የሚመራው መቻል ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአራት ተጫዋቾቹን ውል ደግሞ አራዝሟል። በ2018 የኢትዮጵያ ሴቶች…
ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ኤሌክትሪክ የአሰልጣኙን ውል አድሷል
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ዋንጫ ፉክክሩ ከመለሰውን አሰልጣኝ ጋር ለመቀጠል ተስማምቷል። ከአንድ ዓመት በፊት ልደታ ክ/ከተማን ለቆ…
ንግድ ባንክ ቡድኑን ማጠናከሩን ቀጥሏል
ቻምፒዮኖቹ ግብ ጠባቂ አስፈርመዋል። በተከታታይ ለ6ኛ ጊዜ እንዲሁም በአጠቃላይ ለ9ኛ ጊዜ የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ የሆነው …
ቻምፒዮኖቹ የአራት ተጫዋቾች ውል አራዝመዋል
የዘጠኝ ጊዜ የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ቻምፒዮኑ ንግድ ባንክ የአራት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…
አቶ ኢሳይያስ ጂራ እና መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ የሽልማት መርሐግብሩ ላይ ምን ተናገሩ?
👉 “ቻምፒዮን የምትሆኑ ክለቦች ሀገራችንን ሊያስከብር የሚችል ቡድን ሠርታችሁ ዐሳዩን።” አቶ ኢሳይያስ ጂራ 👉 “እግርኳሳችን ያለበትን…

