የመሳይ ተመስገን ዝውውር ምን ላይ ይገኛል?

ኢትዮጵያዊቷ አጥቂ ለታንዛኒያው ክለብ ለመፈረም ከጫፍ ደርሳለች። በኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን እንዲሁም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እየተጫወተች…

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ለ39 ተጫዋቾች ጥሪ አቅርበዋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ለሚያደርጋቸው ሁለት ጨዋታዎች ዝግጅት አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ለ39 ተጫዋቾች ጥሪ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የቡድን ስብስቡን ወደ ማጠናቀቁ ተቃርቧል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ጠንካራ ተፎካካሪ የነበረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ለቀጣዩ የውድድር ዘመን የሚጠቀምበትን ስብስብ አጠቃልሎ ወደ…

ቻምፕዮኖቹ ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለዋል

ኢትዮጵያን ወክለው በሴካፋ የሴቶች ቻምፕዮንስ ሊግ የሚሳተፉት ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ሦስት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የግብ ጠባቂያቸውን ውል…

መቻል ለስፖርተኞቹ እና ለባለሙያዎቹ የማዕረግ እና የገንዘብ ሽልማት አበረከተ

መቻል ስፖርት ክለብ ዓመታዊ የማጠቃለያ መርሐግብሩን በደማቅ ሁኔታ ሲያከናውን ከጎፈሬ ጋር ያለውን ውልም ለተጨማሪ ዓመታት አራዝሟል።…

የመሳይ ተመስገን ቀጣይ ማረፊያ…?

የኢትዮጵያ ንግድ ባንኳ አጥቂ ወደ ታንዛኒያ አምርታለች። በኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን እንዲሁም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እየተጫወተች…

ኤሌክትሪክ የወሳኝ ተጫዋቹን ውል አራዝሟል

የ2018 የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በክለቧ ለመቆየት ተስማምታለች። በውድድር ዓመቱ እጅግ ማራኪ እንቅስቃሴ በማድረግ…

ሴናፍ ዋቁማ ለታንዛንያው ክለብ ፈርማለች

ሲምባ ኩዊንስ ኢትዮጵያዊቷን አጥቂ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል ባለፈው የውድድር ዘመን ወደ ሲምባ ኩዊንስ ለማቅናት ጥረት አድርጋ…

መቻል ወደ ዝውውሩ ገብቷል

በአሰልጣኝ መሠረት ማኔ የሚመራው መቻል ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአራት ተጫዋቾቹን ውል ደግሞ አራዝሟል። በ2018 የኢትዮጵያ ሴቶች…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ኤሌክትሪክ የአሰልጣኙን ውል አድሷል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ዋንጫ ፉክክሩ ከመለሰውን አሰልጣኝ ጋር ለመቀጠል ተስማምቷል። ከአንድ ዓመት በፊት ልደታ ክ/ከተማን ለቆ…