መረጃዎች | 21ኛ የጨዋታ ቀን

የስድስተኛው ሳምንት የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ኢትዮጵያ መድን ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ የውድድር ዓመቱ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 1-0 ባህርዳር ከተማ

አዞዎቹ የጣናውን ሞገድን በማሸነፍ የውድድር አመቱን የመጀመሪያ ሶስት ነጥብ ካሳኩበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች…

ሪፖርት | አዞዎቹ ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ድል አድርገዋል

አርባምንጭ ከተማ በፍቅር ግዛው ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ባህርዳር ከተማን 1ለ0 የዓመቱን የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል። በሦስተኛ ሳምንት…

መረጃዎች | 19ኛ የጨዋታ ቀን

በነገው ዕለት የሚደረጉ የሊጉ የአምስተኛ ሳምንት ሦስት መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎችን በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። አርባምንጭ ከተማ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 3-1 አርባምንጭ ከተማ

“የሊግ ካምፓኒው ሕግ ያስከብራል ብለን ተስፋ እናደርጋለን።” አሰልጣኝ በጸሎት ልዑልሰገድ “የመጀመሪያው 10 ደቂቃ የተጫዋቾቻችን የዕብደት ጊዜ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዓመቱን በድል ጀምሯል

ሁለት ጨዋታዎች ሳያደርግ በሦስተኛው ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደረገው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 3ለ1 በሆነ ውጤት አርባምንጭ ከተማን…

መረጃዎች | 12ኛ የጨዋታ ቀን

ሊጉ በአህጉራዊ ጨዋታዎች ከመቋረጡ በፊት የሚደረጉ የጨዋታ ሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። የኢትዮጵያ ንግድ…

ሪፖርት | ደካማ ፉክክር የተደረገበት ጨዋታ ያለ ጎል ተቋጭቷል

የሊጉ የሁለተኛ ሳምንት የመክፈቻ ጨዋታ በኢትዮጵያ መድን እና አርባምንጭ ከተማ መካከል ተከናውኖ 0ለ0 ተጠናቋል። በመጀመሪያው ሳምንት…

መረጃዎች | 5ኛ የጨዋታ ቀን

ሁለተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀምራል። በነገው ዕለት ጨዋታውን የማያከናውን ከሆነ…

ሪፖርት | ብርቱ ፉክክር በነበረው ጨዋታ ድሬዳዋዎች አሸናፊ ሆነዋል

ምሽቱን በተደረገው እና ማራኪ እንቅስቃሴ በታየበት ጨዋታ ብርቱካናማዎቹ በሁለቱ አጋማሾች ባስቆጠሯቸው ጎሎች አዞዎቹን 2ለ1 ረተዋል። የዓመቱ…