በ15ኛው ሳምንት 3ኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ ተጠባቂ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ሀድያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ንግድ…
ባህር ዳር ከተማ

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-1 ባህርዳር ከተማ
የጣናው ሞገድ በሐይቆቹ ላይ የበላይነት አሳይቶ ሦስት ነጥብ ካሳካበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር…

ሪፖርት | የጄሮም ፊሊፕ አስደናቂ ጎል ለባህርዳር ጣፋጭ ድል አስገኝቷል
ሁለቱን የውሀ ዳር ከተሞች ያገናኘው የጣናው ሞገድ እና ኃይቆቹ መርሐ-ግብር በባህርዳር ከተማ 1ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል። ሀዋሳዎች…

መረጃዎች| 50ኛ የጨዋታ ቀን
የ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ይጀምራል። የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ የጣናውን ሞገድ ሁለት ነጥብ አስጥለዋል
84 ደቂቃዎችን በጎዶሎ ተጫዋች በመጫወት ሲመሩ የቆዩት ድሬዳዋ ከተማዎች በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከባህርዳር ከተማ ጋር 1ለ1…

መረጃዎች | 47ኛ የጨዋታ ቀን
የ12ኛው ሳምንት ጨዋታዎች ነገም ይቀጥላሉ ፤ በዕለቱ የሚካሄዱትን መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ባህርዳር ከተማ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ
“የገጠምነው ጠንካራውን ጊዮርጊስ ነው።” አሰልጣኝ ደግአረግ ይግዛው “ቀናችን አይደለም ብዬ ልውሰደው።” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የጣና ሞገዶቹ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና ፈረሰኞቹ ያለ ያለ ጎል ጨዋታቸውን ፈጽመዋል
የዕለቱ ቀዳሚ የነበረው የባህርዳር ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ያለ ጎል 0ለ0 በሆነ የአቻ ውጤት ተቋጭቷል።…

መረጃዎች | 42ኛ የጨዋታ ቀን
11ኛ ሳምንት ላይ የደረሰው ሊጉ ነገ በሚደረጉ ሁለት መርሃግብሮች ሲቀጥል ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ባህርዳር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 3-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
👉 “ከጨዋታ ጨዋታ ቡድናችን ላይ እድገት እያየን ነው።” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው 👉 “ዓምና ከነበረን ነገር አንፃር…