የጣና ሞገዶቹን ከ ቡናማዎቹ የሚያፋልመው ተጠባቂ ጨዋታ የሳምንቱ መገባደጃ መርሐግብር ነው። በሰላሣ አራት ነጥቦች 4ኛ ደረጃ…
ባህር ዳር ከተማ

ሪፖርት | የባህር ዳር ከተማ እና የስሑል ሽረ ጨዋታ ያለ ጎል ተፈፅሟል
የ23ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ውሎ ባህር ዳር ከተማን ከስሑል ሽረ ያገናኘው ጨዋታ ያለ ጎል በአቻ ውጤት…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ባህር ዳር ከተማ ከ ስሑል ሽረ
ባህር ዳር ከተማ ከሊጉ መሪ ላለመራቅ ስሑል ሽረ ደግሞ የነጥብ ልዩነቱን ለማጥበብ የሚፋለሙበት ጨዋታ የዕለቱ ቀዳሚ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ድል ተቀዳጅተዋል
ባህር ዳር ከተማዎች በፍቅረሚካኤል ዓለሙ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ሀዲያ ሆሳዕናን 1ለዐ በመርታት ከመሪው ያላቸውን ርቀት ማጥበብ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ሀድያ ሆሳዕና ከ ባህርዳር ከተማ
ነብሮቹን ከጣና ሞገዶቹ የሚያፋልመው መርሐ-ግብር የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ነው። በሰላሣ ነጥቦች 4ኛ ደረጃ የተቀመጠው ባህርዳር ከተማ…

ሪፖርት | ፋሲል እና ባህር ዳርን ያገናኘው ተጠባቂ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል
በሳምንቱ ተጠባቂ የነበረው የዐፄዎቹ እና የጣና ሞገዶቹ የደርቢ ጨዋታ 0-0 በሆነ ውጤት ተቋጭቷል። በኢዮብ ሰንደቁ ፋሲል…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ፋሲል ከነማ ከ ባህርዳር ከተማ
በመጀመርያ ዙር የመጨረሻ ጨዋታ የተገናኙት ዐፄዎቹ እና የጣና ሞገዶቹ የሚፋለሙበት ተጠባቂው ደርቢ የዕለቱ ቀዳሚ መርሐ-ግብር ነው።…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በጎል ፌሽታ ታጅበው ፈረሰኞቹን አሸንፈዋል
ባህርዳር ከተማዎች በወንድወሰን በለጠ ሦስት ጎሎች ታግዘው ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ የ4ለ1 ድል ተቀዳጅተዋል። ሳምንቱን የሚያሳርገው እና…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ባህር ዳር ከተማ
ፈረሰኞቹን ከጣና ሞገዶቹ የሚያገናኘውን የሳምንቱ ተጠባቂ መርሐግብር የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ከስምንት ሽንፈት አልባ መርሐግብሮች በኋላ…

የጣና ሞገዶቹ የመስመር አጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል
ባህር ዳር ከተማዎች ያለፈውን አንድ ዓመት ጥሩ ግልጋሎት የሰጣቸውን የመስመር አጥቂ ውል ማራዘማቸው ታውቋል። በአሰልጣኝ ደግአረጋል…