ባህር ዳር ከተማ በዓይነቱ ለየት ያለውን የሚዲያ እና ኢቨንት አብሮ የመሥራት ስምምነት ተፈራርሟል። ባህር ዳር ከተማ…
ባህር ዳር ከተማ
ሪፖርት | አርባ ምንጭ ከተማ ድል ቀንቶታል
አዞዎቹ ከተከታታይ ስምንት ጨዋታዎች በኋላ በአህመድ ሁሴን ሁለት ግቦች የጣና ሞገዶቹን በማሸነፍ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል።…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ባህር ዳር ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ
የጣና ሞገዶቹ ጨርሶ ያልጠፋው የዋንጫ ዕድላቸውን ለማለምለም አዞዎቹ ደግሞ ከገቡበት አጣብቂኝ ለመውጣት የሚፋለሙበት ጨዋታ ተጠባቂ ነው።…
ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
ድሬዳዋ ከተማን ከባህርዳር ከተማ ያገናኘው የረፋዱ ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት ብርቱካናማዎቹን ተከታታይ ድል በማጎናፀፍ ተቋጭቷል። ድሬዳዋ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ድሬዳዋ ከተማ ከ ባህርዳር ከተማ
ብርቱካናማዎቹ ከወራጅ ቀጠናው ለማምለጥ የጣና ሞገዶቹ ደግሞ መሪዎቹን እግር በእግር ለመከታተል የሚፋለሙበት ጨዋታ በሁለቱም ቡድኖች በኩል…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና የመቻል ጨዋታ ግብ አልባ ሆኖ ተጠናቋል
የሀዋሳ ቆይታ የመጨረሻ ዕለት ቀዳሚ ጨዋታ የነበረው የባህር ዳር ከተማ እና የመቻል ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል።…
ሪፖርት | ሙከራ አልባው ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
እንደ ተጠባቂነቱ ያልነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የባህር ዳር ከተማ ጨዋታ 0-0 ተቋጭቷል። ባለፈው ሳምንት አቻ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ባህር ዳር ከተማ
ሀምራዊ ለባሾቹ ከሰንጠረዡ አካፋይ ከፍ ለማለት የጣና ሞገዶቹ ደግሞ ከመሪው ጋር ያላቸውን ልዩነት ለማጥበብ የሚፋለሙበት ጨዋታ…
ሪፖርት | ባህር ዳር ከተማዎች ጣፋጭ ድል ተቀዳጅተዋል
የጣና ሞገዶች ከመመራት ተነስተው የሊጉን መሪ ኢትዮጵያ መድንን 2-1 ማሸነፍ ችለዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 28ኛ ሳምንት…
ባህርዳር ከተማ በመርሐ-ግብር ሽግሽጉ ዙሪያ ቅሬታ አሰምቷል
ዛሬ ከኢትዮጵያ መድን ጋር የሚጫወተው ባህር ዳር ከተማ አግባብ በሌለው ምክንያት ጨዋታው እንዲራዘም ተደርጓል በሚል ቅሬታ…

