በ27ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ ሁለት መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። አዳማ ከተማ ከ ባህር…
ባህር ዳር ከተማ

ሪፖርት | የሊጉ መሪ ከመመራት ተነስቶ ነጥብ ተጋርቷል
በመጀመሪያው አጋማሽ በባህር ዳር በተቆጠሩበት ጎሎች እስከ 85ኛው ደቂቃ ድረስ 2ለ0 ሲመራ የነበረው ንግድ ባንድ በመጨረሻዎቹ…

ሪፖርት | አሰልቺው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
እጅግ ያነሱ የግብ ዕድሎች የተፈጠሩበት የምሽት ጨዋታ የጣና ሞገዶቹ እና የጦና ንቦቹ ነጥብ በመጋራት ጨዋታቸውን ፈፅመዋል።…

መረጃዎች | 104ኛ የጨዋታ ቀን
በ26ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ ሁለት መርሀ-ግብሮችን አስመልክተን ያሰናዳናቸው መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። መቻል ከ ሻሸመኔ…

ሪፖርት | ሀምበርቾ 19ኛ ሽንፈት አስተናግዷል
የጣና ሞገዶቹ በፍጹም ጥላሁን ሁለት ግቦች ሀምበርቾን 2ለ0 በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ሀምበርቾ…

መረጃዎች | 100ኛ የጨዋታ ቀን
በ25ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን የሚደረጉ ሁለት መርሀ ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ሀምበሪቾ ከ ባህርዳር…

ሪፖርት| ተጠባቂው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ዐፄዎቹና የጣና ሞገዶቹ ያደረጉት ጨዋታ በውድድር ዓመቱ ለሁለተኛ ጊዜ ጎል አልባ የአቻ ውጤት ተመዝግቦበታል። ዐፄዎቹ ከኋላ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ተከታታይ ድል አሳክተዋል
ባህር ዳር ከተማ በሀብታሙ ታደሰ ብቸኛ ግብ ድሬዳዋ ከተማን 1-0 በመርታት ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል። የጣና ሞገዶቹ…