ድሬዳዋ ከተማ ስምንተኛ ተጫዋቹን ሲያስፈርም ወጣቶችንም አሳድጓል

ድሬዳዋ ከተማ ያሬድ ሀሰንን የክለቡ ስምንተኛ ፈራሚ በማድረግ ሲያስፈርም አምስት ወጣቶችን አሳድጓል፡፡ የቀድሞው የወልድያ ከተማ የግራ…

ሴቶች ዝውውር | ድሬዳዋ ከተማ አስራ ሦስት ተጫዋቾች ሲያስፈርም የነባሮችንም ውል አድሷል

ድሬዳዋ ከተማዎች አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድናቸው በመቀላቀል ወደ ዝውውሩ ሲገቡ በክለቡ ቁልፍ ሚና የነበራቸው አስር ተጫዋቾችን…

ድሬዳዋ ከተማ አምስተኛ ተጫዋች አስፈርሟል

ከትላንት በስቲያ ባስፈረሟቸው አራት ተጫዋቾች ወደ ዝውውር የገቡት ድሬዳዋ ከተማዎች ፍሬዘር ካሳን አምስተኛ ፈራሚ አድርገዋል። ከቅዱስ…

ድሬዳዋ ከተማዎች አራት ተጫዋቾች በማስፈረም ወደ ዝውውር ገበያው ገብተዋል

በያዝነው የዝውውር መስኮት በርካታ ተጫዋቾች ያጡት እና እስካሁን ተጫዋቾች ሳያስፈርሙ የቆዩት ብርቱካናማዎቹ አራት ተጫዋቾችን በማስፈረም ወደ…

ድሬዳዋ ከተማ የተከላካዩን ውል አራዘመ

ለቀጣይ ዓመት ውድድር የነባር ተጫዋቾቹን ውል በማራዘም ላይ ትኩረት ያደረገው ድሬዳዋ ከተማ የዘነበ ከበድን ውል አራዝሟል።…

ድሬዳዋ ከተማ የፌዴሬሽኑን ውሳኔ ተግባራዊ ለማድረግ ወስኗል

ድሬዳዋ ከተማ ባሰናበታቸው ተጫዋቾች ዙርያ የፌዴሬሽኑን ውሳኔ ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን ስራ አስኪያጁ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ ድሬዳዋ…

ድሬዳዋ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዘመ

ብርቱካናማዎቹ የአንተነህ ተስፋዬ እና የሳምሶን አሰፋ ውል አራዝመዋል። የቀጣይ ዓመት ስራቸውን የአሰልጣኙ ስምዖን ዓባይን ቆይታ በማስቀጠል…

ድሬዳዋ ከተማ የእግድ ውሳኔ ተላለፈበት

ድሬዳዋ ከተማ ሶስት ተጫዋቾችን በማሰናበቱ ፌድሬሽኑ ያለ አግባብ ነው ውሳኔው በሚል ከሁለት ጊዜ በላይ ደመወዛቸው እንዲከፍል…

ድሬዳዋ ከተማ አሰልጣኙን በቋሚነት አስቀጥሏል

የፕሪምየር ሊጉ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ ስምዖን ዓባይን በቋሚነት አስፈርሟል። የውድድር ዓመቱን በዮሐንስ ሳህሌ መሪነት የጀመሩት ብርቱካናማዎቹ…

ፌድሬሽኑ በድጋሚ ድሬዳዋ ከተማን አስጠንቅቋል

ፌድሬሽኑ ከወራት በፊት ሦስት ተጫዋቾችን ድሬዳዋ ከተማ ከህግ ውጪ አሰናብቷል በሚል ለተጫዋቾቹ የደመወዝ ክፍያን እንዲከፍል ቢወስንም…