ቡርትካናማዎቹ ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የግብጠባቂውን ውል አራዝመዋል

ወደ ዝውውሩ የገቡት ድሬደዋ ከተማዎች ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የግብጠባቂያቸውን ውል አራዝመዋል። አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለን በይፋ ከሾሙ…

ቡርትካናማዎቹ ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተቃርበዋል

ድሬደዋ ከተማዎች ወደ ዝውውሩ በመግባት ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም መስማማታቸው ታውቋል። ለቀጣይ የውድድር ዓመት አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለን…

ድሬደዋ ከተማ የዋና አሰልጣኙ ቅጥር አስመልክቶ የተሰጠው ዝርዝር የጋዜጣዊ መግለጫ

ዛሬ ጠዋት በሸራተን አዲስ ሆቴል በተካሄደው የሁለቱ አካላት የስምምነት የፊርማ ሥነ ስርዓት ላይ የከለቡ ፕሬዝደንት ኢንጅነር…

ድሬደዋ ከተማ አዲስ አሰልጣኝ አግኝቷል

በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አስራ ሁለተኛ በመሆን ያጠናቀቁት ብርቱካናማዎቹን አዲስ አሰልጣኝ አግኝተዋል። በ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና በጊዜ ባስቆጠራቸው ግቦች ድሬዳዋ ከተማን ረቷል

በመጀመሪያ 10 ደቂቃዎች ከቆመ ኳስ መነሻቸውን ያደረጉት የሲዳማ ቡና ሁለት ጎሎች ቡድኑ ድሬዳዋ ከተማን 2-0 እንዲያሸንፍ…

ሪፖርት | ነብሮቹ ከተከታታይ ሽንፈት በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል

አራት ጎል የተስተናገደበት የምሽቱ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ከተከታታይ ሁለት ጨዋታ ሽንፈት መልስ ወደ ድል ሲመልስ ድሬደዋ…

መረጃዎች | 112ኛ የጨዋታ ቀን

በ27ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ ሁለት መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። አዳማ ከተማ ከ ባህር…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ ለመጀመሪያ ጊዜ ቅዱስ ጊዮርጊስን በተከታታይ አሸንፏል

ፍጹም ተቃራኒ አጋማሾችን ባስመለከተው የምሽቱ ጨዋታ ብርቱካናማዎቹ በተመስገን ደረሰ ብቸኛ ግብ ፈረሰኞቹን 1-0 ረተዋል። በዕለቱ ሁለተኛ…

መረጃዎች| 108ኛ የጨዋታ ቀን

በ27ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚካሄዱ ሁለት መርሀ-ግብሮች አስመልክተን ያዘጋጀናቸው መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ፋሲል ከነማ ከ…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ ተከታታይ ስድስተኛ ሽንፈት አስተናግዷል

በ26ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ብርቱካናማዎቹ ሠራተኞቹን 3ለ0 ረተዋል። በ26ኛ ሳምንት የመጀመሪያ መርሐግብር ወልቂጤዎች በ25ኛው ሳምንት በፋሲል…