ኢትዮጵያ ቡና ከግብ ጠባቂው ጋር ተለያየ

በውድድር ዓመቱ መጀመሪያ ቡናማዎቹን የተቀላቀለው ተጫዋች ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። በ23 ነጥቦች በ13ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው…

ቡናማዎቹ ከተጫዋቾቻቸው ጋር ሊለያዩ ነው

በአሰልጣኝ ሳምሶን አየለ የሚሰለጥነው ኢትዮጵያ ቡና ከአራት ተጫዋቾቹ ጋር ለመለያየት ተቃርቧል። ኢትዮጵያ ቡና የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ወሳኝ ድል ተጎናጽፈዋል

በመጨረሻ ቀን አዳማ ላይ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ቡናማዎቹ ወላይታ ድቻን 1ለ0 በማሸነፍ የመጀመሪያውን ዙር አጠናቀዋል። ኢትዮጵያ…

መረጃዎች | የ19ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የመጀመሪያው ዙር የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከተስተካካይ ጨዋታ ውጪ ዛሬ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጠናቀቃል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ ድል አሳክተዋል

ምዓም አናብስት እና ቡናማዎቹ ያፋለመው ጨዋታ 1-1 ሲጠናቀቅ ሰጎኖቹ ከመሪው ያላቸውን ልዩነት ያጠበቡበትን ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል…

መረጃዎች | የ18ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

18ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት ተጠባቂ ጨዋታዎች የሚጠናቀቅ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…

ሪፖርት| ነጌሌ አርሲ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጣፋጭ ድል ተቀዳጁ

ሰጎኖቹ እና ሀምራዊ ለባሾቹ በዳዊት ተፈራ እና ተስፋዬ ታምራት ግቦች ታግዘው ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ ነጌሌ አርሲ ከሲዳማ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ17ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

17ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚካሄዱ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ያገኛል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው…

ሪፖርት| ሲዳማ ቡና መሪነቱን አጠናክሯል

ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን ያጠናከረበት ወሳኝ ድል አስመዝግቧል በአዳማ የተደረገው ተጠባቂ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ16ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

16ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚካሄዱ ሦስት ጨዋታዎች ፍጻሜውን የሚያገኝ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችን…