የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 0-1 ፋሲል ከነማ 

በ7ኛ ሳምንት እጅግ ተጠባቂ የነበረውና ፋሲል ከነማ በሙጂብ ቃሲም ብቸኛ ግብ ሀዲያ ሆሳዕናን ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ…

ሪፖርት| ፋሲል የሆሳዕናን ያለመሸነፍ ጉዞ በመግታት የሊጉን መሪነት ተረክቧል

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሰባተኛ ሳምንት ተጠባቂ ጨዋታ ፋሲል ከነማ በሙጂብ ቃሲም ብቸኛ ጎል ሆሳዕናን አሸንፏል።…

ቅድመ ዳሰሳ | ሀዲያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ

የሰባተኛው ሳምንት ተጠባቂ መርሐ-ግብር የሆነውን ጨዋታ በዳሰሳችን እንዲህ ቃኝተነዋል። በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የተቀመጡትን ሁለቱን ቡድኖች…

“ይህ በዚህ መልኩ አይቀጥልም፤ የፋሲል አስፈሪነት ይመለሳል” አምሳሉ ጥላሁን

እስከ ስድስተኛው ሳምንት ባለው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ለፋሲል ከነማ መልካም ጉዞ ጎል ማስቆጠረረም ሆነ በመከላከሉ ረገድ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 2-0 ሲዳማ ቡና

ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን 2-0 ከረታበት የቤትኪንግ የኢትዮጰያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ድል አስመዝግቧል

በቤትኪንግ የኢትዮጰያ ፕሪምየርሊግ ስድስተኛ ሳምንት የረፋድ ጨዋታ ፋሲል ወደ አሸናፊነት የተመለሰበተሰን የ2-0 ድል ሲዳማ ቡና ላይ…

ቅድመ ዳሰሳ | ፋሲል ከነማ ከ ሲዳማ ቡና

የስድስተኛው ሳምንት የመጨረሻ ቀን ውሎ የሚጀምርበትን ጨዋታ በዳሰሳችን ተመልክተነዋል። ፋሲል ከነማ በመጨረሻ ደቂቃ ነጥብ መጋራት ከቻለበት…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 2-2 ባህር ዳር ከተማ

በድራማዊ ክስተቶች ከተሞላው ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሠልጣኞች አስተያየታቸውን ለሱፐር ስፖርት ሰጥተዋል። ሥዩም ከበደ –…

አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ ላይ ተቃውሞ ቀረበባቸው

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ተጠባቂው የፋሲል ከነማ እና የባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቅ…

ሪፖርት | በመገባደጃው የተጋጋለው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

ባህር ዳር እና ፋሲልን ያገናኘው የአምስተኛው ሳምንት ተጠባቂ ጨዋታ በክስተቶች ተሞልቶ 2-2 በሆነ ውጤት ተጠናቋል። በጨዋታው…