የውድድር ኮሚቴ የዲሲፕሊን ግድፈት አሳይተዋል ያላቸውን የክለብ አመራሮች አነጋገረ

የውድድር ኮሚቴ አዲስ በዘረጋው ሥርዓት መሠረት ከቅጣት አስቀድሞ በዕርምት ሊያስተካክሉ ይገባቸዋል ካላቸው የክለብ አመራሮች ጋር በትናትናው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሰበታ ከተማ 3-3 ፋሲል ከነማ

ስድስት ጎሎች ከተቆጠረበት የሰበታ ከተማ እና የፋሲል ከነማ ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ለብዙሃን መገናኛ…

ሪፖርት | የሰበታ እና ፋሲል ጨዋታ በድራማዊ መልኩ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

ትላንት የተጀመረው የአምሰተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ዛሬ ቀጥሎ ሰበታ ከተማ እና ፋሲል ከነማ 3-3…

ሰበታ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

እሁድ ታኅሳስ 19 ቀን 2012 FT’ ሰበታ ከተማ 3-3 ፋሲል ከነማ 10′ ፍፁም ገ/ማርያም 90+2′ ፍፁም…

Continue Reading

ቅድመ ዳሰሳ| ሰበታ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ

ሁለቱ አሰልጣኞች የቀድሞ ክለቦቻቸውን በተቃራኒ የሚገጥሙበት የሰበታ ከተማ እና የፋሲል ከነማ ጨዋታን እንደሚከተለው ዳሰነዋል። በነገው ዕለት…

Continue Reading

በጉዳት ከሜዳ የራቁት የፋሲል ከነማ ተጫዋቾች ወቅታዊ ሁኔታ…

በዳንኤል መስፍን እና ኤልያስ ኢብራሂም የ2012 የውድድር ዓመት ከተጀመረ ወዲህ በርካታ የተጫዋቾች ጉዳት እያስተናገዱ ከሚገኙ ክለቦች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 3-0 ሀዲያ ሆሳዕና 

በአራተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጎንደር ላይ ሀዲያ ሆሳዕናን ያስተናገደው ፋሲል ከነማ 3-0 ካሸነፈበት ጨዋታ በኋላ…

ሪፖርት | በርካታ ቢጫ ካርዶች በተመዘዙበት ጨዋታ ዐፄዎቹ ነብሮቹን አሸንፈዋል

በአራተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውሎ ፋሲል ከነማ በሜዳው ሀዲያ ሆሳዕናን አስተናግዶ 3-0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ…

ፋሲል ከነማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ቅዳሜ ታኅሳስ 11 ቀን 2012 FT’ ፋሲል ከነማ 3-0 ሀዲያ ሆሳዕና 11′ ኦሴይ ማዊሊ 69′ ሙጂብ…

Continue Reading

ቅድመ ዳሰሳ | ፋሲል ከነማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና

በሊጉ 4ኛ ሳምንት ነገ ከሚደረጉት ጨዋታዎች መካከል የዐፄዎቹ እና ነብሮቹ ፍልሚያ እንዲህ ተዳሷል። ፋሲል ከነማ ባለፈው…

Continue Reading