ሪፖርት | ኢስማኤል ኦሮ አጎሮ ፈረሰኞቹን ነጥብ ከመጣል ታድጓል

የቶጓዊው አጥቂ የመጨረሻ ደቂቃዎች ግብ ፈረሰኞቹን ወደ ሰንጠረኙ አናት መልሳለች። ፈረሰኞቹ በአመዛኙ ከተጠቀሙበት አቀራረብ ምኞት ደበበ…

መረጃዎች | 57ኛ የጨዋታ ቀን

14ኛ የጨዋታ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ቀጥሎ የሚውል ሲሆን በተከታዩ ፅሁፍም የነገዎቹን መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች…

ሪፖርት | 45ኛው የሸገር ደርቢ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

ቀዝቃዛ የነበረው እና በበርካታ ደጋፊዎች ሳይታጀብ የተከናወነው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ አንድ ለአንድ ተጠናቋል።…

ቅድመ ዳሰሳ | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢትዮጵያ ቡና

የሊጉን መመለስ የሚያበስረው 45ኛው የመዲናይቱን ትልቅ ደርቢ የተመለከተ ቅድመ ዳሰሳ በሚከተለው መልኩ አሰናድተናል። የሀገራችን ከፍተኛው የሊግ…

በነገው ጨዋታ ከሜዳ ውጪ በስታዲየሙ ውስጥ ሊደረጉ የታሰቡ ነገሮች…

በተጠባቂው የመዲናይቱ ደርቢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ሲመለስ ከሜዳ ውጪ በስታዲየሙ ውስጥ ሊደረጉ የታሰቡ ጉዳዮችን ምንድን…

ፈረሰኞቹ ከተከላካያቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል

ከ2012 ጀምሮ በቅዱስ ጊዮርጊስ የቆየው ተከላካይ ከክለቡ ጋር በስምምነት መለያየቱ ታውቋል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያውን ዙር…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የድሬዳዋ ቆይታቸውን በጎል ተንበሽብሸው ጨርሰዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ በፍጹም የበላይነት ለገጣፎ ለገዳዲ ላይ የ4-0 ድል ተቀዳጅቷል። 10፡00 ላይ የለገጣፎ ለገዳዲ እና የቅዱስ…

መረጃዎች | 50ኛ የጨዋታ ቀን

የ13ኛ የጨዋታ ሳምንት አራተኛ ቀን መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ

👉”ጨዋታው ውጤቱ ብዙ ትርጉም ይኖረው ነበር። አቻ ነው የተፈቀደልን ፤ ተቀብለናል” ደግአረገ ይግዛው 👉”አቻ መውጣቱን አንፈልግም…

ሪፖርት | ተጠባቂው ፍልሚያ ያለ ግብ ተጠናቋል

በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የሚገኙትን ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተፈፅሟል።…