ጦሩ አጥቂ አስፈርሟል

በአሠልጣኝ ሙሉጌታ ምሕረት የሚመራው መቻል የአጥቂ መስመር ተጫዋች የግሉ አድርጓል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በተጠበቀው ልክ ተፎካካሪ…

ጦሩ ዝግጅቱን በይፋ ጀምሯል

በዘንድሮው የዝውውር መስኮት ጠንካራ ተሳታፊ የነበሩት መቻሎች ዝግጅታቸውን ጀምረዋል። መቻሎች ባሳለፍነው የውድድር ዓመት በሊጉ ደካማ የሆነ…

ፈቱዲን ጀማል ጦሩን ለመቀላቀል ተስማማ

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የሊጉን ዋንጫ በአምበልነት ያነሳው የተከላካይ መስመር ተጫዋች ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ ለማምራት…

መቻል ከአንበሉ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

በድምሩ ለአስር ዓመታት በመቻል ቤት ቆይታ የነበረው አጥቂ ከክለቡ ጋር በስምምነት መለያየቱ ታውቋል። አሰልጣኝ ሙልጌታ ምህረትን…

ሦስቱም ክለቦች የሚጠበቅባቸው የቅጣት ገንዘብ ፈፅመዋል

የሊጉ ሦስት ክለቦች ለፈፀሙት የህግ ጥሰት የሚጠበቅባቸውን የቅጣት ክፍያ መፈፀማቸው ታውቋል። የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር…

መቻል ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ለመቀላቀል ተስማማ

ስብስቡን እያጠናከረ የሚገኘው መቻል የመሐል ተከላካይ እና የመስመር ተጫዋች ለማስፈረም ተስማማ። አሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን በመሾም ለቀጣዩ…

አቤል ያለው ጦሩን ተቀላቅሏል

የአሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረቱ መቻል አቤል ያለውን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። ካሳለፍነው ዓርብ ጀምሮ ወሳኝ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ…

መቻል የሁለገቡን ተጫዋች ውል አራዘመ

ከሰሞኑን በዝውውር ገበያው በንቃት እየተሳተፈ የሚገኘው መቻል የሁለገቡን ተጫዋች ውል ማራዘሙ ታውቋል። በአሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት የሚመራው…

ጦሩ አጥቂ አስፈረመ

ከሰሞኑን ወሳኝ ወሳኝ ዝውውሮችን እየፈፀሙ የሚገኙት መቻሎች ከመድን ጋር ለመቀጠል ተስማምቶ የነበረውን አጥቂ የግላቸው አድርገዋል። በ2018…

መቻል የግብ ዘቡን ውል አራዘመ

ከደቂቃዎች በፊት ቸርነት ጉግሳ፣ ብሩክ ማርቆስ እና የአብስራ ተስፋዬን የግሉ ያደረገው መቻል የግብ ዘቡን ውል ማራዘሙ…