መቻል ከስድስት ተጫዋቾች ጋር ተለያይቶ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርሟል

በአሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት የሚመራው መቻል በዝውውሩ ስድስት ተጫዋቾችን ከቀነሰ በኋላ በምትኩ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾች የግሉ አድርጓል…

ሪፖርት|  መቻል እና ወልዋሎ ድል አድርገዋል

በአዳማ በተካሄዱ ጨዋታዎች መቻል ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ሁለት ለባዶ ሲያሸንፍ ወልዋሎ ሽረ ምድረ ገነትን አንድ ለባዶ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ22ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

22ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐግብሮች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ድል ሲቀናቸው መቻል እና መቐለ ነጥብ ተጋርተዋል

በአዳማ በተደረጉ ጨዋታዎች ወላይታ ድቻ በካርሎስ ዳምጠው ግቦች ድሬዳዋን 2-0 ሲያሸንፍ መቻል እና ምዓም አናብስት 0-0…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ21ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

በ21ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን የሚካሄዱ መርሐ ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ ! አዳማ ከተማ ከ ሸገር…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል ቀንቷቸዋል

ሰባት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ የጦና ንቦች ሁለት ለባዶ ከመመራት ተነስተው መቻልን 4 ለ 3 ሲያሸንፉ ንግድ…

ሪፖርት | በአዲስ አበባ የተደረጉ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

የሲቢኢ የኢትየጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ19ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀመሩ፤ ሸገር ከተማን ከ ምድረ ገነት ሽረ እንዲሁም…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ19ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

19ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐግብሮች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ እና ሸገር ከተማ ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል

ድሬዳዋ ከተማ ከስድስት ጨዋታዎች እንዲሁም ሸገር ከተማ ከዘጠኝ ተከታታይ ጨዋታዎች በኋላ በማሸነፍ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል።…

መረጃዎች | 18ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ቀጥሎ ይደረጋል። ጨዋታዎቹን  የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው…