ሪፖርት | የጣና ሞገዶች እና ጦሩ ነጥብ ተጋርተዋል

መቻል ከባህር ዳር ከተማ ጋር 1ለ1 በመለያየት ከሊጉ መሪ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ማጥበብ የሚችልበትን ዕድል…

የቅድመ ጨዋታ መረጃ | የ33ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 33ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ጅማሯቸውን ሲያደርጉ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በመቻሎች የበላይነት ሲጠናቀቅ ምደረገነት ሽረ ድል ቀንቶታል

መቻል ነጌሌን 4ለዐ ሲረመርም ምድረገነት ሽረዎች ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ አንድ ደረጃ ከፍ ያሉበትን ውጤት አስመዝግበዋል። ምደረገነት…

መረጃዎች | የ32ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 32ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ይጀምራሉ፤ የዕለቱን መርሐ ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል…

ሪፖርት| አዳማ ከተማዎች ወሳኝ ድል ሲቀዳጁ ኢትዮጵያ ቡና እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል

አዳማ ከተማዎች ከአስር ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ሲታረቁ መቻል ከመሪው ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት የሚያጠብበትን ዕድል…

መረጃዎች| የ31ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀመሩ የዕለቱን መርሐ ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ !…

ሪፖርት | መቻል እና አዳማ ያለ ግብ ተለያይተዋል

መቻል ከመሪው ጋር ያለውን ነጥብ ማጥበብ የሚችልበትን አጋጣሚ ከአዳማ ከተማ ጋር ነጥብ በመጋራት ሳይጠቀም ቀርቷል። በቀን…

ሪፖርት| መቻል ወሳኝ ድል ሲያሳካ አዳማ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

መቻሎች ኢትዮ ኤሌክትሪክን በማሸነፍ ከመሪው ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ሲያጠቡ አዳማ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ አንድ ለአንድ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ29ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

29ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹ የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል ኢትዮጵያ…

ሪፖርት| ወልዋሎ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ተቀላቀለ

በሁለተኛው የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ወልዋሎ መቻልን በመለያ ምት 5 ለ 4 አሸንፎ ግማሽ ፍፃሜውን…