መቻል ከተከላካይ አማካዩ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

ያለፉትን አንድ ዓመት ከስድስት ወር በመቻል ቆይታ የነበረው የተከላካይ አማካዩ ከቡድኑ ጋር በስምምነት መለያየቱ ተሰምቷል። ከዓመታት…

መረጃዎች| 71ኛ የጨዋታ ቀን

በአስራ ስምንተኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች ድሬዳዋ ከተማ ከ ሀዋሳ…

መቻል ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቅሬታ አቅርቧል

መቻል እግርኳስ ክለብ የፕሪሚየር ሊጉ ውድድር አመራር እና ሥነስርዓት ኮሚቴ በአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ላይ ያስተላለፈውን ቅጣት…

ሪፖርት | ቸርነት ጉግሳ ቀዝቃዛውን ጨዋታ ባለቀ ሰዓት ነብስ ዘርቶበት የጣና ሞገዶቹን አሸናፊ አድርጓል

ዘለግ ላሉ ደቂቃዎች ቀዝቃዛ ፉክክር ያስመለከተው ተጠባቂው የመቻል እና ባህር ዳር ጨዋታ በቸርነት ብቸኛ ግብ አሸናፊው…

መረጃዎች | 66ኛ የጨዋታ ቀን

17ኛ ሳምንት የሊግ መርሃግብር ነገ ጅማሮውን ያደርጋል እኛም በመጀመሪያ የጨዋታ ዕለት የሚከወኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከተ መረጃ…

ሪፖርት | የተመስገን ብርሀኑ ጎል ሀድያ ሆሳዕናን አሸናፊ አድርጋለች

አምስት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ጊዜ ከመመራት ተነስተው መቻልን 3-2 በመርታት ጣፋጭ ድልን አግኝተዋል።…

መረጃዎች | 63ኛ የጨዋታ ቀን

በሁለተኛው ዙር የመጀመርያ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። መቻል ከሀዲያ ሆሳዕና…

ሪፖርት | መቻል የመጀመሪያውን ዙር በመሪነት አጠናቋል

በምሽቱ ጨዋታ መቻሎች በከነዓን ማርክነህ ግብ ሻሸመኔን 1ለ0 በመርታት የመጀመሪያውን ዙር በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ሆነው…

መረጃዎች| 60ኛ የጨዋታ ቀን

የ15ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን ላይ የሚካሄዱ ሁለት መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። ወላይታ ድቻ ከ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ መቻልን ረምርመውታል

በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡናዎች አራት ግቦችን በማስቆጠር በግብ ተንበሽብሸው መቻልን 4ለ0 ረተዋል። በምሽቱ መርሐግብር መቻል…