የመቻል ዋና አሰልጣኝ ለቀናት ቡድናቸውን አይመሩም

የመቻሉ ዋና አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ለቀናት ቡድኑን እንደማይመሩ ታውቋል። ሊጉ ከብሔራዊ ቡድን ጨዋታ መልስ በአዳማ ከተማ…

ሪፖርት| ጦሩ በጊዜያዊነት ወደ መሪነት የተመለሰበትን ድል አስመዝገቧል

በ13ኛው ሳምንት የ3ኛ ቀን ውሎ የመጀመርያ ጨዋታ መቻል ስሑል ሽረን በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሷል ስሑል ሽረዎች…

መረጃዎች | 52ኛ የጨዋታ ቀን

በ13ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ስሑል ሽረ ከ መቻል በደረጃ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና

ሀዲያ ሆሳዕና ጫላ ተሺታ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ መቻልን ከረቱበት ጨዋታ መጠናቀቅ ቀኋላ አሰልጣኞቹ ከሶከር…

ሪፖርት | ነብሮቹ መሪውን በማሸነፍ ሰንጠረዡን መምራት ጀምረዋል

ሀድያ ሆሳዕና ከረጅም ጊዜ ጉዳት ተመልሶ የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገው ጫላ ተሺታ ብቸኛ ጎል መቻልን 1ለ0 በመርታት…

መረጃዎች | 49ኛ የጨዋታ ቀን

የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ጨምሮ በገና ዋዜማ የሚካሄዱ የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሀ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 0-0 ኢትዮጵያ መድን

ያለ ጎል ከተጠናቀቀው የመቻል እና መድን ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ አሰልጣኞች የድህረ ጨዋታ አስተያየታቸውን ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።…

ሪፖርት | የመዲናይቱን ቡድኖች ያገናኘው ጨዋታ ያለ ጎል ተቋጭቷል

የመቻል እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል። መቻሎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ድል ከተቀናጀው…

መረጃዎች | 43ኛ የጨዋታ ቀን

ተጠባቂው የመዲናይቱ አንጋፋ ክለቦች የሚያገናኘው ጨዋታ ጨምሮ ስሑል ሽረ እና መቐለ 70 እንደርታ የሚያደርጓቸው የጨዋታ ሳምንቱ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 4-3 ቅዱስ ጊዮርጊስ

በግቦች ከተንበሸበሸው የምሽቱ መርሐግብር ፍፃሜ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ…