የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን የ2013 የውድድር ዘመን የመጀመሪያ የመክፈቻ ጨዋታ በሀዋሳ ረፋዱን ጌዲኦ ዲላ…
መቻል
ከፍተኛ ሊግ | መከላከያ አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም በርካታ ወጣቶችን አሳድጓል
መከላከያዎች አንድ ተጫዋቾች ሲያስፈርሙ ሰባት ታዳጊ ተጫዋቾችን ወደ ዋናው ቡድን አሳድጓል፡፡ ወሳኝ ዝውውሮች የፈፀመው የአሰልጣኝ ዮሐንስ…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
የበርካታ ወሳኝ ተጫዋቾችን ዝውውር ቀደም ብሎ የፈፀመው መከላከያ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ…
“ሳልፈልግ ነው ለጅቡቲ ብሔራዊ ቡድን የተጫወትኩት” አብዲ መሐመድ
በቅርቡ በከፍተኛ ሊግ ለሚሳተፈው መከላከያ ፊርማውን ያኖረውና ለጅቡቲ ብሔራዊ ቡድን የተጫወተው አብዲ መሐመድ ስለ እግርኳስ ህይወቱ፣…
ከፍተኛ ሊግ | መከላከያ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ
ዮሐንስ ሳህሌን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠሩት መከላከያዎች ሦስት ተጫዋቾች አስፈርመዋል፡፡ በከፍተኛ ሊጉ ተወዳዳሪ የሆኑት መከላከያዎች ከወራት አሰልጣኝ…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | የሴናፍ ዋቁማ ማረፊያ ታውቋል
ሴናፍ ዋቁማ ለመከላከያ ለመጫወት ፊርማዋን አኑራለች፡፡ ከጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ የተገኘችውና ያለፉትን ሦስት ዓመታት በአዳማ ከተማ የነገሰችው…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መከላከያ ስድስተኛ ተጫዋቹን አስፈረመ
በዝውውሩ የነቃ ተሳትፎን እያደረጉ የሚገኙት መከላከያዎች ማምሻውን የመሐል ተከላካዩዋን ቤቴልሄም በቀለን አስፈርመዋል፡፡ ከወላይታ የዞን ውድድር ከተገኘች…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መከላከያ አጥቂ አስፈርሟል
መከላከያዎች አጥቂዋ ሥራ ይርዳውን በዛሬው ዕለት አስፈረሙ፡፡ በዝውውሩ በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መከላከያ ሁለተኛ ተጫዋቹን አስፈረመ
የመስመር አጥቂዋ መሳይ ተመስገን የመከላከያ ሁለተኛ ፈራሚ ሆናለች፡፡ ከቀናት በፊት አሰልጣኝ በለጠ ገብረኪዳንን የመደቡት መከላከያዎች በአሰልጣኙ…
“ጠንክረን ከሰራን ያሰብንበት እንደርሳለን” ተስፈኛው አጥቂ አቤል ነጋሽ
በመከላከያ ከታዳጊ ቡድን አንስቶ በየዓመቱ በሚያሳየው ተከታታይ እድገት አቅሙን በማሳየት ወደ ዋናው ቡድን ማደግ የቻለው ተስፋኛው…