በ18ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን አስመልክተን ያዘጋጀናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ…
መቐለ 70 እንደርታ

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-2 አርባምንጭ ከተማ
“ጨዋታውን በመጀመሪያው አጋማሽ መጨረስ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ “በዳኞች በኩል ኃይል የተቀላቀለበትን ጨዋታ ለመቆጣጠር የተደረገው…

ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ መርሐግብር በአቻ ውጤት ተጠናቋል። መቐለ 70 እንደርታዎች አዳማ ከተማን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ሶፎንያስ…

መረጃዎች | 66ኛ የጨዋታ ቀን
የ17ኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-0 አዳማ ከተማ
”በዚህ ሊግ ቀላል ነው የሚባል ጨዋታ የለም” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ ”ሜዳው ኳስን ተቆጣጥሮ ለመጫወት ከባድ ሆኖብናል”…

ሪፖርት | ምዓም አናብስቶች ተከታታይ ድል አስመዝግበዋል
ምዓም አናብስቶች በሁለቱም አጋማሽ ባስቆጠሩት ሁለት ግቦች አዳማ ከተማን በመርታት ተከታታይ ድል ተጎናፅፈዋል። መቐለ 70 እንደርታ…

መረጃዎች | 63ኛ የጨዋታ ቀን
በ16ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ አዳማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 0-1 መቐለ 70 እንደርታ
”መጫወታችን ለፍሬ ካልሆነ አደጋ ነው” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ”ሶስት ነጥብ ነው ወድ የሆነብን ” አሰልጣኝ ዳንኤል…

ሪፖርት | ምዓም አናብስት ወሳኝ ድል ተጎናጽፈዋል
ምዓም አናብስቶች በቤንጃሚን ኮቴ መጀመሪያ አጋማሽ ግብ ኢትዮ ኤሌክትሪክን በመርታት ወደ ድል ተመልስዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ14ኛው…

መረጃዎች | 59ኛ የጨዋታ ቀን
በ15ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ወላይታ ድቻ ከ ሲዳማ ቡና…