በሀ.ዩ.ስ በተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች መቻል ድል ሲቀናው ምድረ ገነት ሽረ እና ወልዋሎ ነጥብ ተጋርተዋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሦስተኛው ሳምንት የምድብ አንድ የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች መቻል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ሲረታ…

በአ.አ ስታዲየም በተካሄዱ ጨዋታዎች ኤሌክትሪክ ድል ሲቀናው ተጠባቂው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሦስተኛው ሳምንት የምድብ ሁለት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሲያሸንፍ ባህርዳር ከተማ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ3ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

በሦስተኛው የጨዋታ ሳምንት መጀመሪያ ቀን ላይ የሚካሄዱ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ አርባ…

አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ በወሳኙ የቻምፕዮንስ ሊግ ጨዋታ ዙርያ የሰጡት አስተያየት

👉 ፍላጎቴ ያለንን ነገር ሁሉ ሰጥተን በታሪክ ማህደር የሚሰፍር ውጤት ማስመዝገብ ነው። 👉 ተጫዋቾቼ ማድረግ የሚገባቸውን…

የኢትዮጵያ መድን ተጋጣሚ ማነው ?

በቶታል ኢነርጂስ ካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ኢትዮጵያ መድን የሚገጥመው የአል-ቃሄራ አል-ገዲዳው ክለብ ማነው ? በ2017 ውድድር ዓመት…

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ነጥብ በመጋራት ተጠናቀቁ

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛው ሳምንት የምድብ ሁለት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተፈፅመዋል። መቐለ 70…

በአዲስ አበባ ስቴዲየም የተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛው ሳምንት የምድብ አንድ የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል። አርባ ምንጭ…

አፍቅሮት ሰለሞን ወደ ሽረ ምድረ ገነት አምርቷል

ባለፈው ዓመት ከዐፄዎቹ ጋር ቆይታ የነበረው ተጫዋች ሽረ ምድረገነትን ተቀላቀለ በመጀመርያው ሳምንት ላይ በዳንኤል ዳርጌ ብቸኛ…

ምዓም አናብስት ሁለት ተጫዋቾች አስፈርመዋል

መቐለ 70 እንደርታ የሁለት ተጫዋቾች ዝውውር አገባዷል በመጀመርያው ሳምንት በሽረ ምድረ ገነት ሽንፈት የገጠማቸውና በሁለተኛው የጨዋታ…

አቤል እንዳለ አዲስ ክለብ ተቀላቀለ

ባለፉት ሁለት ዓመታት በፋሲል ከነማ ቆይታ የነበረው አማካዩ አቤል እንዳለ ወደ ሌላ የሊጉ ክለብ አምርቷል በአሰልጣኝ…