የሊጉ 111ኛ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ ውጤት ተጠናቋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወላይታ ድቻ ሲገናኙ…
ወላይታ ድቻ
መረጃዎች| 57ኛ የጨዋታ ቀን
የ14ኛ ሳምንት መገባደጃ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወላይታ ድቻ የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ…
ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበት ድል አስመዘገቡ
የቢንያም ፍቅሬ ብቸኛ ግብ የጦና ንቦቹን ሦስት ነጥብ አስጨብጣለች። ወላይታ ድቻዎች ባለፈው ሳምንት ከሆሳዕና ጋር አቻ…
መረጃዎች | 50ኛ የጨዋታ ቀን
13ኛ የጨዋታ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ሲያደርግ በጨዋታዎቹ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች ቀጥለው ቀርበዋል። ወላይታ…
ሪፖርት | ነብሮቹ 8ኛ የአቻ ውጤታቸውን አስመዝግበዋል
በሣምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና እና ወላይታ ድቻ 1-1 ተለያይተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና እና ወላይታ…
መረጃዎች | 49ኛ የጨዋታ ቀን
የሊጉ 12ኛ የጨዋታ ሳምንት መርሃግብር ነገ ፍፃሜውን ሲያገኝ የማሳረጊያዎቹን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልክ ተጠናቅረዋል።…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-2 ሀዋሳ ከተማ
ሀዋሳ ከተማ ከአምስት ተከታታይ ሽንፈቶች አገግመው ወደ ድል ከተመለሱበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ…
ሪፖርት | ሀይቆቹ ከአምስት ተከታታይ ጨዋታዎች በኋላ ሦስት ነጥብ ሸምተዋል
ሀዋሳ ከተማ ከአምስት ጨዋታ ድል አልባ ጉዞ በኋላ ወላይታ ድቻን 2ለ1 በመርታት ከድል ጋር ታርቀዋል። ቡድኖቹ…
መረጃዎች | 43ኛ የጨዋታ ቀን
በአስራ አንደኛው የጨዋታ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልክ ቀርበዋል። ወላይታ ድቻ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-1 ወላይታ ድቻ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሳምንቱ የማሳረጊያ ጨዋታ የመጀመሪያ ሽንፈቱን በወላይታ ድቻ ካስተናገደ በኋላ አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የድኅረ…