ወላይታ ድቻ የሁለት ወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል ለማራዘም ከስምምነት ደርሷል

ወላይታ ድቻ የተከላካዩ ደጉ ደበበ እና አማካዩ ተስፋዬ አለባቸውን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት ሊያራዝም ከስምምነት ደርሷል፡፡…

ወላይታ ድቻ ጊዜያዊ አሰልጣኙን ቋሚ ሊያደርግ ነው

ከአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ስንብት በኃላ ያለፉትን ስድስት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች በመምራት ለወላይታ ድቻ ውጤት መሻሻል ቁልፍ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-0 ባህር ዳር ከተማ

በሊጉ 14ኛ ሳምንት ሶዶ ላይ ወላይታ ድቻ ከ ባህር ዳር ከተማ ያደረጉትና በድቻ 1-0 አሸናፊነት ከተጠናቀቀው…

ሪፖርት| ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን ያሳካው ወላይታ ድቻ ደረጃውን ማሻሻሉን ቀጥሏል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አስራ አራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥሎ ሲውሉ ወላይታ ድቻ በሜዳው ባህር ዳር ከተማን…

ወላይታ ድቻ ከ ባህር ዳር ከተማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

እሁድ የካቲት 8 ቀን 2012 FT’ ወላይታ ድቻ 1-0 ባህር ዳር ከተማ 45+2′ ባዬ ገዛኸኝ –…

Continue Reading

ቅድመ ዳሰሳ | ወላይታ ድቻ ከ ባህር ዳር ከተማ

በ14ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር የሚደረገውን የወላይታ ድቻ እና የባህር ዳር ከተማን ጨዋታ እንደሚከተለው ተመልክተነዋል። በተከታታይ…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀድያ ሆሳዕና 0-1 ወላይታ ድቻ

በአስራ ሦስተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ብቸኛ በነበረው እና ሜዳው በመቀጣቱ ሀዋሳ ላይ ለማድረግ የተገደደው…

ሪፖርት | የደጉ ደበበ ግብ ወላይታ ድቻን ለድል አብቅታለች

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአስራ ሦስተኛው ሳምንት የዛሬ ብቸኛ ጨዋታ ሜዳው በመቀጣቱ ሀዋሳ ላይ ለማድረግ የተገደደው ሀድያ…

ሀዲያ ሆሳዕና ከ ወላይታ ድቻ – ቀጥታ የውጤት መለግጫ

ማክሰኞ የካቲት 3 ቀን 2012 HT’ ሀዲያ ሆሳዕና 0-1 ወላይታ ድቻ – 26′ ደጉ ደበበ ቅያሪዎች…

ቅድመ ዳሰሳ | ሀዲያ ሆሳዕና ከ ወላይታ ድቻ

በነገው ዕለት የሚካሄደው ቀጣይ የ13ኛ ሳምንት ብቸኛ መርሐግብር የሆነውና ሜዳው በመቀጣቱ ሳቢያ ከሜዳው ውጭ የሚጫወተው ሀዲያ…

Continue Reading