የአሰልጣኞች አስተያየት| ሲዳማ ቡና 0 – 1 ፋሲል ከነማ

“ፋሲልን የሚመስል ቡድን ለማየት በመቻሌ ደስተኛ ነኝ” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ “ለዋንጫ የምንጫወት ከሆነ እያንዳንዱን ጨዋታ ማሸነፍ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ከሰባት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል

የበረከት ግዛው ብቸኛ ግብ ከሳምንታት ጥበቃ በኋላ ፋሲል እና ድልን አስታርቃለች። ሲዳማ ቡናዎች ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር…

መረጃዎች | 35ኛ የጨዋታ ቀን

በ9ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን የሚካሄዱ መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሲዳማ ቡና ከ ፋሲል ከነማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ

የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ያለ ግብ ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱም ቡድኖች አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል። አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ተጋርተዋል

የዕለቱ የመጀመርያ ጨዋታ ጎል ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ፍጻሜውን አግኝቷል። ሲዳማ ቡናዎች በባህር ዳር ከተማ ሽንፈት ካስተናገደው…

መረጃዎች | 30ኛ የጨዋታ ቀን

በ8ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሲዳማ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 2-0 ሲዳማ ቡና

የጣና ሞገዶቹ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 ረተው ወሳኝ ድል ካሳኩ በኋላ የሁለቱም ቡድኖች አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

ሪፖርት| የጣና ሞገዶቹ የሊጉን መሪ በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል

በክስተቶች ታጅቦ በተካሄደው ጨዋታ የጣና ሞገዶቹ ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ሲዳማ ቡናን መርታት ችለዋል። ሁለቱም ቡድኖች በመጨረሻው…

Continue Reading

መረጃዎች | 22ኛ የጨዋታ ቀን

በስድስተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት መርሐግብሮች በተከታዩ ጥንቅር ተዳስሰዋል ። ባህር ዳር ከተማ ከ ሲዳማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 2-0 ኢትዮጵያ ቡና

አሊቶዎቹ ኢትዮጵያ ቡናን በመርታት የሊጉ መሪነታቸውን ካስቀጠሉበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ከሶከር…