መቐለ 70 እንደርታ ሁለገቡን ተጫዋች ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

ባለፈው ዓመት ከዐፄዎቹ ጋር ቆይታ የነበረው ተጫዋች ምዓም አናብስትን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል። በዝውውር መስኮቱ ሱሌይማን ሐሚድ፣…

መቻል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ለፍጻሜ ደርሰዋል

በአዲስ አበባ ከተማ ሕዳሴ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ጦሩ እና ፈረሰኞቹ ተጋጣሚያቸውን ማሸነፍ ችለዋል። መቻልን ከ…

መቐለ 70 እንደርታ የመስመር ተጫዋቹን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

ባለፉት ሁለት ዓመታት ከአዞዎቹ ጋር ቆይታ የነበረው ተጫዋች ምዓም አናብስትን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል። በዝውውር መስኮቱ  ሱሌይማን…

ወልዋሎ የመሃል ተከላካዩን ለማስፈረም ተስማማ

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሸገር ከተማ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ቢጫዎቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። በዝውውር መስኮቱ በርከት…

አማካዩ ወደ አዲስ አዳጊው ቡድን ለማምራት ተስማምቷል

የቅዱስ ጊዮርጊስ የታዳጊ ፍሬ የሆነው እና በከፍተኛ ሊግ ጥሩ የውድድር ዓመት ያሳለፈው አማካይ አዲስ ክለብ ለመቀላቀል…

የክሬኖቹ ግብ ጠባቂ ቢጫዎቹን ለመቀላቀል ተስማማ

ወልዋሎ ዩጋንዳዊውን ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል። በዝውውር መስኮቱ በርከት ያሉ ተጫዋቾች በማስፈረም እና የነባሮችን ውል…

የመስመር አጥቂው ወደ ሌላ ክለብ አምርቷል

ከሸገር ከተማ ጋር ተስማምቶ የነበረው የመስመር አጥቂ የ2016 ሻምፒዮኖቹን ተቀላቅሏል። በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ ሕዳሴ ዋንጫ…

ሽረ ምድረ ገነት ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

ጋናዊው ግብ ጠባቂ ሽረ ምድረ ገነትን ለመቀላቀል ተስማምቷል። በአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐየ የሚመሩት እና በዝውውር መስኮቱ በርከት…

ሲዳማ ቡናዎች የመሃል ተከላካዩን ለማስፈረም ተስማምተዋል

ባለፈው የውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊጉ ንብ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ አሳዳጊ ክለቡ ተመልሷል። ቅድመ ዝግጅታቸውን በሀዋሳ…

ነብሮቹ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል

ሀዲያ ሆሳዕናዎች ጋናዊውን ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። ከቀናት በፊት አማካዩ ሱራፌል ጌታቸውን ወደ ቡድናቸው የቀላቀሉት…