“ሁለተኛ ቡድን በማስገባቴ በጣም ደስተኛ ነኝ” ጌቱ ባፋ የኢትዮ ኤሌክትሪክ አምበል

የኢትዮ ኤሌክትሪክን ወደ ፕሪምየር ሊጉ መመለስ ተከትሎ ከክለቡ አምበል እና ተከላካይ ጌቱ ባፋ ጋር አጠር ያለ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

ኃይቆቹ እና ቡናማዎቹ ወደ ፍጻሜው ለማለፍ የሚያደርጉትን ተጠባቂ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ሀዋሳ ከተማ ከ…

ከፍተኛ ሊግ ምድብ ‘ለ’ |  አርባምንጭ እና ቢሾፍቱ አሸንፈዋል

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ “ለ” 22ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች አርባምንጭ እና ቢሾፍቱ ድል አስመዝግበዋል። በቀዳሚው…

ከፍተኛ ሊግ ምድብ ‘ሀ’ | ነቀምቴ ከተማ የዕለቱ ብቸኛ ባለ ድል ሆኗል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 22ኛ ሳምንት በሁለተኛው ቀን መርሐግብሮች ዛሬ ቀጥሎ ነቀምቴ ከተማ ሲያሸንፍ ፤ ኢትዮ ኤሌክትሪክ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ወላይታ ድቻ ወደ ፍጻሜው ተሸጋግሯል

በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ የጦና ንቦቹ ኢትዮጵያ መድንን 1ለ0 በማሸነፍ ወደ ፍጻሜ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል። ቀን…

“የተዝረከረከ ፣ ውጤት ያጣ በቀላሉ እጅ የሚሰጥ ፣ የሚሸነፍ ቡድን ከዚህ በኋላ በኢትዮ ኤሌክትሪክ አይገነባም” አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ታሪክ የሊጉን ዋንጫ ካሳኩ አልፎም ደግሞ ለሀገራችን እግር ኳስ አበርክቷቸው ላቅ ካሉ ክለቦች…

ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ | ነገሌ አርሲ ሲያሸንፍ ደሴ እና ደብረብርሃን ነጥብ ተጋርተዋል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ የ22ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ በሦስት ጨዋታዎች ጅማሮውን ሲያደርግ ነገሌ አርሲ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

ወደ ፍጻሜው የሚያልፈውን ቡድን የሚለየው የግማሽ ፍጻሜ ቀዳሚ ጨዋታ አስመልክተን ያሰናዳናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ወላይታ ድቻ…

ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታውን ከማድረጉ በፊት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን አረጋግጧል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ የ22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በመደረግ ሲጀምር ንብ ድል ሲቀናው ኢትዮ ኤሌክትሪክ…

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተላልፈዋል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ ያሳለፍነውን የጨዋታ ሳምንት መነሻ በማድረግ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል።…