ኢትዮጵያ መድን በወልዋሎ ላይ ቅሬታ አቀረበ፤ “ያቀረቡት አምስት ነጥብ መሠረተ-ቢስ አሉባልታ ነው” ክለቡ የኢትዮጵያ መድን እግር…
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
ወልዋሎዎች ቅሬታ አቀረቡ
ቢጫዎቹ ከጨዋታ ውጤት ማጭበርበር ጋር በተያያዘ ቅሬታቸውን አስምተው የፍፃሜው ጨዋታ እንዲራዘምም ጥያቄ አቅርበዋል በ37ኛ ሳምንት በሰመረ…
ሪፖርት| ቢጫ ለሻሾቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተው መትረፋቸውን አረጋግጠዋል
ቢጫዎች በሰመረ ሀፍታይ ብቸኛ ግብ አዞዎቹን በማሸነፍ በሊጉ መቆየታቸውን አረጋገጠዋል አስቀድመው ከሊጉ መውረዳቸውን ያረጋገጡትን አዞዎቹን ከቢጫ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ37ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 37ኛው ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀመራል። ላለመውረድ በሚደረገው ፉክክር ተጠባቂ የሆኑ ጨዋታዎችን…
ሪፖርት | ዐፄዎቹ እና ነብሮቹ ሲያሸንፉ አዞዎቹ ከሊጉ ወርደዋል
አርባምንጭ ከተማ በዐፄዎቹ 2ለ0 ተሸንፎ ከሊጉ መውረዱን ሲያረጋግጥ ሀዲያ ሆሳዕና ወልዋሎን በማሸነፍ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል። ፋሲል…
የቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ36ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን
ሁለት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊግ ሻምፒዮን ያሳወቀን ውድድር ዛሬስ የሊጉን የመጀመሪያ ወራጅ ቡድን ያሳውቀን ይሆን? ለዚህ ምላሽ…
ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ሸገር ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል
በቀጣዩ የውድድር ዘመን በሊጉ የመቆየታቸውን ተስፋ ለማለምለም ሁለቱ ክለቦች ያደረጉት ጨዋታ ያለ ግብ ዜሮ ለዜሮ በሆነ…
የቅድመ ጨዋታ መረጃ | የ35ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 35ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን የሚያገኝ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች…
ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲና ኢትዮጵያ መድን ያገናኘው ጨዋታ በራስ ላይ በተቆጠሩ ግቦች አንድ ለአንድ በሆነ አቻ ውጤት…
የቅድመ ጨዋታ መረጃ | የ34ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ሲያገኝ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው…

