ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ሸገር ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል

በቀጣዩ የውድድር ዘመን በሊጉ የመቆየታቸውን ተስፋ ለማለምለም ሁለቱ ክለቦች ያደረጉት ጨዋታ ያለ ግብ ዜሮ ለዜሮ በሆነ…

የቅድመ ጨዋታ መረጃ | የ35ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 35ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን የሚያገኝ ሲሆን ጨዋታዎቹን  የተመለከቱ መረጃዎች…

ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል

ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲና  ኢትዮጵያ መድን ያገናኘው ጨዋታ በራስ ላይ በተቆጠሩ ግቦች አንድ ለአንድ በሆነ አቻ ውጤት…

የቅድመ ጨዋታ መረጃ | የ34ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ሲያገኝ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው…

ሪፖርት | ቢጫ ለባሾቹ የፍጻሜው ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋግጠዋል

ወልዋሎ ዓ/ዩዎች መቐለን በመለያ ምት በማሸነፍ የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚ የሆኑበትን ትኬት ቆርጠዋል። በሞቃታማ የአየር ሁኔታ…

ሪፖርት | አዳማ ላይ የተደረጉ ጨዋታዎች ያለ ግብ ተጠናቀዋል

በሳምንቱ መዝጊያ መርሐግብር አዳማ ከተማን ከ ወልዋሎ ዓ/ዩ እንዲሁም ነገሌ አርሲን ከምድረ ገነት ሽረ ያገናኙ ጨዋታዎች…

የቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ33ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 33ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በሚደረጉ ሶስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ሲያገኝ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…

ሪፖርት| ወልዋሎ እና ፋሲል ከነማ ድል ቀንቷቸዋል

በጨዋታ ሳምንቱ የመዝጊያ ቀን ጨዋታዎች ቢጫ ለባሾቹ እና ዐፄዎቹ ተጋጣሚዎቻቸውን ድል አድርገዋል ወልዋሎ ዓ/ዩ ከ ኢትዮ…

መረጃዎች| የ32ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

32ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ይጠናቀቃል፤ ጨዋታዎቹ የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል…

ሪፖርት | ኤሌክትሪክ ድል ሲቀናው ባህር ዳር ከተማና ወልዋሎ ዓ/ዩ ነጥብ ተጋርተዋል

ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ከተከታታይ ሽንፈት በኋላ ወደ ድል ሲመለሱ ባህርዳር ከተማና ወልዋሎ ዓ/ዩ ያለ ግብ ተለያይተዋል። ባህር…