ሪፖርት| ወልዋሎ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ተቀላቀለ

በሁለተኛው የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ወልዋሎ መቻልን በመለያ ምት 5 ለ 4 አሸንፎ ግማሽ ፍፃሜውን…

ሪፖርት | የደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ላይ የሚገኙት ሁለቱ ቡድኖች ድል ቀንቷቸዋል

ምዓም አናብስት በአራት ደቃቃ ውስጥ ባስቆጠሯቸው ሶስት ግቦች ፋሲል ከነማን ሲያሸንፉ ቢጫ ለባሾቹ በበኩላቸው ንግድ ባንክን…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ28ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

28ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹ የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

ሪፖርት| ምዓም አናብስት ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል

መቐለ 70 እንደርታ በፍፁም ዓለሙ እና ዓብዱለጢፍ ባምባ ግቦች ታግዞ ወልዋሎ ዓ/ዩን 2 ለ 1 ረቷል…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ድል ቀንቷቸዋል

ዐፄዎቹ ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ሲታረቁ የጦና ንቦቹ በጭማሪ ደቂቃ ባገኙት ግብ ጣፋጭ ድል አስመዝግበዋል።…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ26ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ26ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ነገሌ አርሲ ከ ኢትዮጵያ መድን…

ሪፖርት| ማራኪው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

የመጨረሻ ደቂቃ አስገራሚ ትዕይንቶችን ያስመለከተን የሀዋሳ ከተማ እና ወልዋሎ ዓ/ዩ ጨዋታ 2ለ2 ተጠናቋል በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ…

መረጃዎች | የ25ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች

በ25ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተናል አዳማ ከተማ ከ ነጌሌ አርሲ…

የተራዘመው የኢትዮጵያ ዋንጫ ቀን ተቆጠረለት

ተራዝሞ የነበረው የኢትዮጵያ ዋንጫ 4ኛ ዙር ውድድር መች እንደሚደረግ ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች። የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ የ4ኛ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ሲዳማ ላይ ወሳኝ ድል ሲቀዳጁ መቻል እና ወልዋሎ አቻ ተለያይተዋል

በ23ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን የአዳማ ጨዋታዎች ወላይታ ድቻ 3ለ1 በሆነ ውጤት ሲዳማ ቡና ላይ ድል ሲቀዳጅ…