በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በደሴ ከተማ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ወልዋሎ አምርቷል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ የሚመሩት እና…
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ

ቢጫዎቹ ተከላካይ አማካዩን አስፈርመዋል
ቀደም ብሎ መቐለ 70 እንደርታን ለመቀላቀል ተስማምቶ የነበረው ተጫዋች ወደ ወልዋሎ አምርቷል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ መሪነት…

ወልዋሎ የሦስት ተጫዋቾች ውል ለማራዘም ተስማማ
ቢጫዎቹ የሦስት ተጫዋቾች ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ላይ የሚገኙትና ከዚህ ቀደም የኪሩቤል…

ቢጫዎቹ ቡድናቸውን ማጠናከር ተያይዘውታል
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በቡናማዎቹ ቤት ጥሩ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ቢጫዎቹን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…

ወልዋሎዎች የሦስት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማሙ
ቢጫዎቹ የወጣት ተጫዋቾቹን ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን ቀጥረው ፍሬው ሰለሞን፣ በየነ ባንጃው፣ ኢብራሂም መሐመድ…

ቢጫዎቹ አማካዩን ለማስፈረም ከስምምነት ደረሱ
ባለፈው የውድድር ዓመት ከስሑል ሽረ ጋር ቆይታ የነበረው አማካይ ወደ ወልዋሎ ለማምራት ተስማማ። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን…

ነፃነት ገብረመድህን ወደ ቢጫዎቹ አምርቷል
ቀደም ብለው በርከት ያሉ ዝውውሮች ያገባደዱት ወልዋሎዎች ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለውበታል በዝውውር ንቁ ተሳታፊ በመሆን ቡድናቸውን በማጠናከር…

ወልዋሎዎች የመስመር አጥቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል
ባለፉት ዓመታት በአዞዎቹ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ቢጫዎቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ የሚመሩት ወልዋሎዎች…

ሰመረ ሀፍታይ ወደ እናት ክለቡ ለመመለስ ተስማማ
ወልዋሎዎች የቀድሞ ተጫዋቻቸውን ለማስፈረም ተስማምተዋል ያለፉትን ሦስት ዓመታት ከነብሮቹ ጋር ቆይታ ያደረገው ፈጣኑ የመስመር ተጫዋች ሰመረ…

ወልዋሎዎች አማካዩን ለማስፈረም ተስማምተዋል
የከፍተኛ ሊጉ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ቢጫዎቹን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን በዋና አሰልጣኝነት ቀጥረው ፍሬው…