ኢትዮጵያ መድን “የስም ማጥፋት ተፈጽሞብኛል”” አለ

ኢትዮጵያ መድን በወልዋሎ ላይ ቅሬታ አቀረበ፤ “ያቀረቡት አምስት ነጥብ መሠረተ-ቢስ አሉባልታ ነው” ክለቡ ​የኢትዮጵያ መድን እግር…

ወልዋሎዎች ቅሬታ አቀረቡ

ቢጫዎቹ ከጨዋታ ውጤት ማጭበርበር ጋር በተያያዘ ቅሬታቸውን አስምተው የፍፃሜው ጨዋታ እንዲራዘምም ጥያቄ አቅርበዋል በ37ኛ ሳምንት በሰመረ…

ሪፖርት| ቢጫ ለሻሾቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተው መትረፋቸውን አረጋግጠዋል

ቢጫዎች በሰመረ ሀፍታይ ብቸኛ ግብ አዞዎቹን በማሸነፍ በሊጉ መቆየታቸውን አረጋገጠዋል አስቀድመው ከሊጉ መውረዳቸውን ያረጋገጡትን አዞዎቹን ከቢጫ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ37ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 37ኛው ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀመራል። ላለመውረድ በሚደረገው ፉክክር ተጠባቂ የሆኑ ጨዋታዎችን…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ እና ነብሮቹ ሲያሸንፉ አዞዎቹ ከሊጉ ወርደዋል

አርባምንጭ ከተማ በዐፄዎቹ 2ለ0 ተሸንፎ ከሊጉ መውረዱን ሲያረጋግጥ ሀዲያ ሆሳዕና ወልዋሎን በማሸነፍ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል። ፋሲል…

የቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ36ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን

ሁለት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊግ ሻምፒዮን ያሳወቀን ውድድር ዛሬስ የሊጉን የመጀመሪያ ወራጅ ቡድን ያሳውቀን ይሆን? ለዚህ ምላሽ…

ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ሸገር ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል

በቀጣዩ የውድድር ዘመን በሊጉ የመቆየታቸውን ተስፋ ለማለምለም ሁለቱ ክለቦች ያደረጉት ጨዋታ ያለ ግብ ዜሮ ለዜሮ በሆነ…

የቅድመ ጨዋታ መረጃ | የ35ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 35ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን የሚያገኝ ሲሆን ጨዋታዎቹን  የተመለከቱ መረጃዎች…

ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል

ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲና  ኢትዮጵያ መድን ያገናኘው ጨዋታ በራስ ላይ በተቆጠሩ ግቦች አንድ ለአንድ በሆነ አቻ ውጤት…

የቅድመ ጨዋታ መረጃ | የ34ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ሲያገኝ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው…