ኢትዮ ኤሌክትሪኮች የጦና ንቦችን 1-0 በማሸነፍ ከአምስት ተከታታይ ጨዋታ በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል:: የ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ…
ሪፖርት
ሪፖርት | ቡናማዎቹ ወሳኝ ነጥብ ጥለዋል
ኢትዮጵያ ቡና ከሊጉ ከወረደው ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ ያለ ጎል ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ከመሪው መድን…
ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወሳኝ ሦሰት ነጥብ አሳክቷል
አዳማ ከተማን ከሀዲያ ሆሳዕና ያገናኘው የረፋዱ ጨዋታ በረከት ወልደዮሐንስ በራሱ መረብ ላይ ባሳረፋት ግብ ለአዳማ ከተማ…
ሪፖርት | አርባ ምንጭ ከተማ ድል ቀንቶታል
አዞዎቹ ከተከታታይ ስምንት ጨዋታዎች በኋላ በአህመድ ሁሴን ሁለት ግቦች የጣና ሞገዶቹን በማሸነፍ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል።…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ሦስት ነጥብን ከሦስት ጎል ጋር ከሲዳማ ቡና ላይ አሳክቷል
ኢትዮጵያ መድኖች 3ለ0 በሆነ ውጤት ሲዳማ ቡናን በመርታት ተከታያቸው ኢትዮጵያ ቡና ነገ ጨዋታውን ከማድረጉ በፊት ያላቸውን…
ሪፖርት | የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ እና ፋሲል ከነማን ነጥብ አጋርቷል
ሁለት ቀይ ካርዶችን ባስመለከተን በምሽቱ ጨዋታ አፄዎቹ በመጨረሻ ደቂቃ ባስቆጠሩት ግብ ከ ሀይቆቹ ጋር 1-1 በሆነ…
ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ የድል ረሀባቸውን አስታግሰዋል
ሁለቱን ላለመውረድ ትንቅንቅ እያደረጉ የሚገኙ ክለቦችን ባገናኘው መርሃግብር መቐለ 70 እንደርታ 2ለ1 በማሸነፍ የዓመቱ ስምንተኛ ድላቸውን…
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል
መቻሎች በመጨረሻ ደቂቃ ባስቆጠሩት ግብ ከጦና ንቦች ጋር 1-1 በሆነ ውጤት ነጥብ መጋራት ችለዋል። 31ኛ ሳምንት…
ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት በሚደረገው ከባድ ትንቅንቅ ውስጥ አለሁ ብሏል
አዳማ ከተማ በሁለተኛው አጋማሽ ውጤታማ ባደረጉት ቅያሪዎች ታግዞ በነቢል ኑሪ ሁለት ጎሎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2ለ0…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና የዓመቱን አስራ ሁለተኛ ድል አሳክቷል
ሲዳማ ቡና በብርሀኑ በቀለ ብቸኛ ጎል ቅዱስ ጊዮርጊስን 1ለ0 በሆነ ውጤት በመርታት ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን ሲያስመዘግቡ…

