ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ የጣናውን ሞገድ ሁለት ነጥብ አስጥለዋል

84 ደቂቃዎችን በጎዶሎ ተጫዋች በመጫወት ሲመሩ የቆዩት ድሬዳዋ ከተማዎች በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከባህርዳር ከተማ ጋር 1ለ1…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ እና ሀይቆቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በ12ኛ ሳምንት የመጀመሪያ የጨዋታ ቀን የምሽት ጨዋታ ዐፄዎቹ ከሀይቆቹ ጋር ጨዋታቸውን ያለግብ ነጥብ በመጋራት አጠናቀዋል። ፋሲል…

ሪፖርት | የሊጉ የአዳማ ቆይታ በሲዳማ ቡና ድል ተከፍቷል

ከ19 ቀናት በኋላ በተመለሰው የሊጉ ጨዋታ ሲዳማ ቡና በሀብታሙ ታደሠ ብቸኛ ጎል አርባምንጭ ከተማን 1ለ0 አሸንፏል።…

ሪፖርት | አንተነህ ተፈራ ቡናማዎቹን ባለድል አድርጓል

አንደኛ ሳምንት ላይ መደረግ በነበረበት እና ዛሬ በተደረው ተስተካካይ የሊጉ መርሃግብር ኢትዮጵያ ቡና በአንተነህ ተፈራ ብቸኛ…

ሪፖርት| ስሑል ሽረዎች ከሰባ ሰባት ቀናት በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል

በጨዋታ ሳምንቱ የማሳረጊያ መርሃግብር የብርሀኑ አዳሙ ብቸኛ ግብ ስሑል ሽረን አሸናፊ አድርጋለች። ስሑል ሽረዎች ከኢትዮ ኤሌክትሪክ…

ሪፖርት | የመዲናይቱን ቡድኖች ያገናኘው ጨዋታ ያለ ጎል ተቋጭቷል

የመቻል እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል። መቻሎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ድል ከተቀናጀው…

ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ.ዩ የመጀመሪያ ነጥቡን አሳክቷል

በ11ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የምሽት መርሃግብር ወልዋሎ ዓ.ዩ ዳግም በተመለሱበት ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ነጥባቸውን ከ9 ጨዋታዎች…

ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ.ዩ የመጀመሪያ ነጥቡን አሳክቷል

በ11ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የምሽት መርሃግብር ወልዋሎ ዓ.ዩ ዳግም በተመለሱበት ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ነጥባቸውን ከ9 ጨዋታዎች…

ሪፖርት | የአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ ቅያሪ ለጦና ንቦቹ አንድ ነጥብ አስገኝቷል

አዳማ ከተማ በመጨረሻ ጭማሪ ደቂቃ ላይ በተቆጠረባቸው ጎል ከወላይታ ድቻ ጋር 2ለ2 ተለያይተዋል። አራፊ ከመሆናቸው በፊት…

ሪፖርት | ነብሮቹ በፕሪምየር ሊጉ ለመጀመሪያ ጊዜ 5ኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል

በግቦች በተንበሸበሸው የምሽቱ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕናዎች በስል የመልሶ ማጥቃት ሲዳማ ቡናን በመርታት ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ…